ባህል

Rate this item
(5 votes)
“--ከሰልፎቻችን፣ ከኮንሰርቶቻችን እፎይ ብለን ትንፋሽ ስንሰበስብ፣ ያኔ ሁሉም እየለየ መሄዱ አይቀርም፡፡ እስከዛው ግን አንዳንዴ ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ ሲሰነዘሩ የምንሰማቸው አስተያየቶችም ሆኑ ትችቶች የተሳሳቱ ድምዳሜዎች ላይ እንዳይወስዱን ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ ላይ ነን፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲስ ዓመት ዋዜማ አደረሳችሁማ!እንቁጣጣሽ፣ እንኳን መጣሽበአበቦች መሀል…
Rate this item
(3 votes)
“ጠ/ሚ ዐቢይ ‹‹መደመር›› ሲሉ የህይወትን መሠረታዊ ህግ እያስታወሱን ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት በተጓዝንበት ጎዳና የታዩ አንዳንድ አጥፊ የሆኑ ነገሮችን አስተውለው፤ ይህን ስህተት ለማረም ‹‹እንደመር›› አሉ፡፡ መደመር ቀላል የፍቅር ህግ ማስታወሻ ቃል ነው፡፡ የህይወትና የህብረተሰብን ቋሚና ዘላለማዊ ህግ መዘከሪያ ዘይቤ ነው፡፡ ለኢትዮጵያውያን…
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው ደግሞ አንደኛውን ዓመት ሸኝተን ሌላውን ልንቀበል ጫፉ ላይ ደርሰናል፡፡ እኔ የምለው…ዳያስፖራ ወገኖቻችን…ቡሄው እንዴት ነበር? የዘንድሮው…አለ አይደል… እንኳን ለእናንተ ለእኛም ገርሞናል፡፡ ድምቅ አለ እኮ!…እናማ ከበርካታ ዓመታት በኋላ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች እየመጡ ያሉ ወገኖቻችን ስሜታቸው በእጅጉ እየተነካ መሆኑን እየሰማን…
Saturday, 25 August 2018 13:45

በረከት በትንሳዔ መጣ

Written by
Rate this item
(6 votes)
 ርዕስ፤ ‹‹ትንሳዔ - ዘኢትዮጵያ -ከመንታ መንገድ›› (ከተመጽዋችነት ወደ አፍሪካዊ ኩራት የተደረገ ሽግግር መጻዒ ፈተናዎች እና መልካም ዕድሎች)ደራሲ፤ በረከት ስምዖንየሕትመት ዘመን፤ ሚያዚያ 2010ገጽ፤ 423ዋጋ፤ 300 ብርየበረከት ስምዖንን ሁለተኛ መጽሐፍ አነበብኩት። በዚህ ጽሑፌ አንተ እያልኩ በመጥቀሴ አንባቢን ይቅርታ እጠይቃለሁ፡፡ እንደ ተለመደው ደራሲን…
Saturday, 25 August 2018 13:26

“እ…ምን መሰለህ…”

Written by
Rate this item
(2 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…መቼም እኛን እንዳንሆን የሚያደርጉ ነገሮች እየበዙብን…አለ አይደል…ግራ የሚያጋባ ጊዜ ሆኗል፡፡ በብዙ ነገር ራሳችንን መሆን ሳይሆን…እንደሌላው እንድንሆን የሚፈለግ ይመስላል። አለበለዚያ ለቃለ መጠይቅም፣ ለልዩ የበዓል ፕሮግራምም፣ ለምንም አንመችማ!መቼም ዘንድሮ ይዞልን ‘ቦተሊካ’ እንደ ልብ ሆኖልን የለ! እና በፊት “መታፈር በከንፈር፣” ወይም “የተከደነ…
Rate this item
(5 votes)
“--እናማ፣ ምን መሰላችሁ… እናንተ ዘንድ የፈለገ ሰው ‘የፓርኪንግ ሎት’ ኤክስፐርት እንደሚሆነው፣ እኛ ዘንድም የፈለገ ሰው ‘የፖለቲካ ተንታኝ’ መሆን ይችላል፡፡ እዚህ አገር “የት የሚያውቀውን!” የሚል ሀረግ አይሠራም፡፡ አንዲት እንጨት በመጋዝ ቆርጦ የማያውቀው ሁሉ የህንጻ ግንባታ ባለሙያ መሆን ይችላል፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ዳያስፖራ ወዳጆቻችን…