ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የምስኪኑ ሰውዬ አካላት (የሰውነት ክፍሎች) እያደረሰብን ነው ባሉት ጥቃት እያመጹበት ነው፡፡ዓይኖች፡— አንተ ግን ለምንድነው ራስህ ሀጢአት ሠርተህ እኛንም የምታሳጣን! እሱ፡— ደግሞ ምን አደረግኸን ልትሉኝ ነው?ዓይኖች፡— ለምንድነው የምታየውን ነገር የማትመርጠው! ለምንድነው እኛን በሆነ ባልሆነው ነገር ላይ የምትወረውረን!እሱ፡— ምን እንደምትሉ እኮ…
Read 6427 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘ሚስት ተብዬ’ የተባለችው ለአቶ ባል የሰጠችው ምላሽ ነው ተብሎ ሊታሰብ ይችላል፡፡ለሚመለከተው ሁሉ፡፡(ለነገሩ በማይመለከታችሁ ነው የገባችሁት፡፡ ግን ይሁን…ዘንድሮ ሰዉ ሁሉ የራሱን ጉዳይ ትቶ የሰው ጉዳይ ውስጥ ጥልቅ ማለት ለምዶበታል፡፡)የባልሽ አቤቱታ ብላችሁ የሰጣችሁኝን አነበብኩት። ባል ነኝ በሚለው ሰው አላዝንም። እናንተ ግን…
Read 4944 times
Published in
ባህል
እንደምን ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ… “ሚስቴ ግራ አጋብታኛለች…” የሚል ሰውዬ ሳይጽፈው ጽፎት ሊሆን የሚችል ማመልከቻ ቢጤ ነገር ነው፡፡ለሚመለከተው ሁሉ፡፡ (የማይመለከተውም ወደፊት ሊመለከተው ስለሚችል ቢያነበው ጸሀፊው ቅር አይለውም፡፡)ይህ ማመልከቻ አቤቱታ ወይም ብሶት ተብሎ ቢተረጎምም አልቃወምም፡፡ ምክንያቱም የእኔ ኑሮ “አቤት!” ብቻ ሳይሆን “እግዚኦ!” የሚያሰኝ…
Read 4893 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አገሩ ሁሉ ሰርግ በሰርግ ሆነ አይደል፡፡ ለጎጆ ወጪዎች እንኳን ደስ አላቸው፡ስሙኝማ…ዘንድሮ አልገጥም ያለን ነገር ምን መሰላችሁ… ‘እከሌና እከሊት ተጋቡ’ ከሚለው ዜና በሚቀራረብ መልኩ ‘እከሌና እከሊት ተፋቱ’ የሚለውን መስማት ‘የተለመደ’ ከምንለው በላይ እየሆነብን ነው፡፡ ምንድነው የመጣብን! ለምንድነው ሰዉ ሁሉ ፍቺን…
Read 6132 times
Published in
ባህል
“-- ስጋት አለን፡፡ ነገ ጠዋት ከእንቅልፋችን ስንነሳ በስምንት ኢንች ውፍረት ሊሠራ ታስቦ በምን ያህል ኢንች ውፍረት እንደተሠራ ያልታወቀው አንዱ የከተማ መንገድ ቢሰወርብንስ! ልክ ነዋ…ህንጻ ከጠፋ መንገድስ የማይጠፋበት ምን ምክንያት አለ! ቂ…ቂ..ቂ…”እንዴት ሰነበታችሁሳ!“መሀረቤን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”“ህንጻዎቼን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”“ሰማንያ ስምንቴን ያያችሁ…”“አላ…የንም…”የምር እኮ… አለ አይደል…ቂ…ቂ…ቂ… ለማለት…
Read 7895 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…የያዝነው ዘመን ምን የሚባለው ነው? ጆሯችን ከደግ ይልቅ ክፉ ወሬ በዛበታ! የምትከፍቱት የቴሌቪዥን ጣቢያ ሁሉ አንድ ‘ገር የሚመስል’ ዜና ከአምስት የ‘ስምንተኛው ሺህ’ አይነት ወሬ ጋር ያወራል፡፡ (‘ዛራና ቻንድራን ሳይጨምር!’ ቂ…ቂ…ቂ… እኔ የምለው…እነሱ ልጆች ገና ዕጣ ፈንታቸው ሳይለይ አወዛገቡንሳ!)ስሙኝማ…እንግዲህ…
Read 6328 times
Published in
ባህል