ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የአንድ መስሪያ ቤት ሰዎች ናቸው፡፡ እና…በየወሩ ገንዘብ እያዋጡ የሆነ ቅዳሜ ቀን ጥሬ ሥጋቸው ላይ ይዘምታሉ፡፡ ቢያንስ፣ ቢያንስ በወር አንድ ቀን ቀበቶ ቀዳዳ ሊሰነጠቅ እስኪደርስ ድረስ የጥሬ ስጋ ‘አምሮታቸውን’ ይወጣሉ!እኔ የምለው…እዚች ከተማ ውስጥ እግረኛ ሆኖ መንቀሳቀስ አስቸጋሪ ሆነሳ! ጠቅላላ ‘ዱላ’…
Read 2505 times
Published in
ባህል
“እውነት ለመናገር በፖለቲካው አካባቢ በርከት ያሉ ሴቶች ወደ ስልጣን መውጣታቸው ጥሩ ነው፡፡ እንደውም አንዳንዶቹ አሪፍ በሚመስል መልኩ እየተንቀሳቀሱ ይመሰላል፡፡ ግን ደግሞ ሰፊው ህብረተሰብ ውስጥ ያሉት በየቀኑ የሚገጥማቸው ነገር አስቸጋሪ ነው፡፡--” በየትምህርት ቤቱ ይደረጋሉ ስለሚባሉ ነገሮች የምንሰማቸው ለጆሮ የሚከብዱ ናቸው፡፡ እናማ…የተጋነኑትን…
Read 2285 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!መቶ ሺህ! መቶ ሺህ ብር ለሞባይል፣ ያውም ከመንግስት ኪስ! አንደኛውን ትንሽ ጨምረው ከተማ ለከተማ የምታዞር አራት ጎማ ለምን አይገዙላቸውም! እኛም አንደነግጥም ነበራ! ጥያቄ አለን…“የመንግሥት ኪስ ማለት የእናንተ ኪስ ነው…” ምናምን እንባል የለ እንዴ! ኧረ እባካችሁ፣ ቅልጥ ባለች ቺስታ ሀገር…
Read 2822 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…ከዚህ በፊት ያወራናት ነገር አለች:: በበፊተኛው ‘ስርወ መንግስት’ ጊዜ ነው:: (ቂ…ቂ…ቂ…) እናላችሁ… ይህ ወዳጃችን ምን ጊዜም ከኪሱ ፌስታል አይጠፋም:: በሆነ ቀበሌ ህብረት ሱቅ በኩል ሲያልፍ… የሆነ የሚሸጥ ነገር ሊገጥም ስለሚችል ጥንቃቄ መሆኑ ነው:: ከዕለታት አንድ ቀንም በሰሜን አዲስ…
Read 2927 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“ኑሮ እንዴት ነው?”“ደህና…”“ሥራስ?”“ደህና…”“ስማ፣ ሀገር ተተረማመሰች፣ አይደል?”“ይቅርታ… የቀጠሮ ሰዓት ደርሶብኛል፡፡ ቻዎ!”ማንም ማንንም የማያምንበት ዘመን አልፎ… ትንሽ ተንፈስ አልን ብለን ይቺንም፣ ያቺንም ስናወራ እንዳልከረምን ነገሮች…“ይቅርታ… የቀጠሮ ሰዓት ደርሶብኛል” ወደሚል መለወጣቸው አይቀርም፡፡ እንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ እንድንገባ የሚፈልጉ አሉና! የምር ግን…አለ አይደል……
Read 2702 times
Published in
ባህል
ለገዥው መደብ ፅንፈኛ ልሂቃን ጥሪ! በይቅርታ እንሻገር፥ በፍቅር እንደመር ለሚለው ወንድማችሁ ውጋት እየሆናችሁ፥ ዛሬ ላይ ሰው እንደ እንስሳ ሲጨክን እንድናይ ሆኗል:: አሁንም እየተሰበሰባችሁ “የኦሮሞ አንድነት” እያላችሁ ለይስሙላ አስሬ ከምትፈራረሙና ልባችንን ከምታደርቁ፥ “የኢትዮጵያ አንድነት” ብላችሁ የአኖሌን የጡት መቁረጥ የጠብ ሃውልት ለፍቅር…
Read 2055 times
Published in
ባህል