ባህል
"የምር ግን...አለ አይደል...ትረምፕ ሳይታወቃቸው በአንድ በኩል ለዓለም ውለታ ውለዋል...አማሪካን ተፋቀቻ! ስትፋቅ ሌላ ሆና ተገኘቻ! እነኛ በትንሽ ትልቁ በ“ማእቀብ እንጥላለን!” “እርዳታ እናቋርጣለን!” ምናምን እያሉ ጣታቸውን የሚወዘውዙብን የዲሞክራሲ ጡት አባቶች፣ የዲሞክራሲ ክርስትና አባቶች፣ የዲሞክራሲ ነፍስ አባቶች-" እንዴት ሰነበታችሁሳ!የአገልግሎት ክፍያ ማእከል ነው። በርካቶች…
Read 1873 times
Published in
ባህል
ጀርመናዊው ሕፃን ካርል ሀይንትዝ በም በመጋቢት ወር 1921 ዓ.ም ሲወለድ፤ ካርልን በ19 ዓመት የምትበልጠው ኢትዮጵያዊቷ ጉብል ዘምዘም ገርቢ፤ በአዲስ አበባ አራዳ ገበያ፣ አረቦች ከውጭ ሀገራት የሚያስመጡትን ሰሀንና መሰል ሸቀጣ ሸቀጥ ተቀብላ በመቸርቸር ትተዳደር ነበር። ልጅ ካርል ሀይንትዝ በም ዕድሜው ለትምህርት…
Read 1836 times
Published in
ባህል
"እናላችሁ... ሚዲያው ላይ በሉት፣ በፖለቲካው መንደር በሉት፣ በስብሰባ አዳራሽ በሉት፣ በማህበራዊ ሚዲያ በሉት፣ በዘመድ ጉባኤ በሉት...አለ አይደል... “ውሸት ለመናገር አትሻም ምላሴ፣” አይነት ‘ፕሪሚቲቭ’ ዘፈን አይሠራም፡፡ (እንደውም “ያለፈውን ናፋቂ!” በሚል ባያስከስስ ነው!)..." እንዴት ሰነበታችሁሳ!ፈጣሪ ይቺን ሀገር በቃሽ ይበላትማ! ስሙኝማ...እንግዲህ ጨዋታም አይደል...…
Read 1948 times
Published in
ባህል
Saturday, 07 November 2020 13:37
4ኛው ጣና ማህበራዊ ሽልማት - “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” አሸናፊዎች ምን ይላሉ?
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
(ጣናን ከእንቦጭ ለመታደግ ሲሉ ህይወታቸውን የገበሩ ሁለት ግለሰቦች የክብር ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል) የዘንድሮ ጣና ማህበራዊ ሽልማት “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” በሚል በእንቦጭ የተወረረውን ጣናን ለመታደግ፣ በኮቪድ-19 ዙሪያ የማህበረሰቡን ግንዛቤ አግኝቶ ራሱን ከአስከፊው ወረርሽን እንዲጠብቅ ሳይታክቱ በማህበራዊ ሚዲያ መረጃ ሲያጋሩ፣ ማህበረሰቡን…
Read 1267 times
Published in
ባህል
"እኛን በተመለከተ “እውነት እኮ ዓለም ባንኩም፣ አይኤምኤፉም፣ ለጋሹም፣ አበዳሪውም ሁሉ---ለካይሮ እየወገነ፣ ይቺን ምስኪን ሀገር ሲበድል ኖሯል...” የሚል ፖለቲከኛ፤ ኦቫል ኦፊስ አጠገብ ይደርሳል ብሎ ማሰብ አሪፍ ነገር አይደለም፡፡ ውገናው በትረምፕ ዘመን አልተጀመረም፣ እሳቸው ሲሄዱም አያበቃም፡፡ ይሄ ነው የዛች ሀገር ፖለቲካ--" እንዴት…
Read 1555 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል፤.... ውሸት መናገር፣ ነጩን ነገር ጥቁር ነው ብሎ ድርቅ ማለት ምናምን በቃ ሁላችንን የሚያመሳስል ባህሪይ ሊሆን ነው ማለት ነው! ውሸት መናገር እንደ ቀድሞው አንገት ማስደፋቱ ቀርቷል፡፡ ሀሰት መናገር እንደ ቀድሞው ማሸማቅቁ ያበቃለት ይመስላል፡፡ ከእኛ ምድር ቤት…
Read 1730 times
Published in
ባህል