ባህል

Sunday, 07 November 2021 19:24

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ደጋግመን ስንናገር ሁላችንም ልንነቃ ይገባል!! ጎበዝ! በል ተነስ! ጊዜ የለንም!! መሣይ መኮንን የህወሀት የፕሮፓጋንዳ ማሽኖችና በሽርክና የሚሰሩ የውጭ ሚዲያዎች የመጨረሻ ነው ያሉትን የሽብር ወሬ ለማሰራጨት እየተዘጋጁ ነው። ከወዲሁም አንዳንድ ሀሰተኛና ህዝብን ያሸብራል ያሉትን መረጃ መልቀቅ ጀምረዋል። እነሱ ዒላማ ያደረጉት ሀገርን…
Rate this item
(3 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ! አንድዬ!አንድዬ፡— ምስኪኑ ሀበሻ እንዴት ነህ?ምስኪን ሀበሻ፡— ደህና አይደለሁም አንድዬ! ደህና አይደለሁም!አንድዬ፡— ረጋ በል፣ ግዴለህም ረጋ በል። ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ! እንዴት አድርጌ ነው ረጋ የምለው! ያለንበትን ሁኔታ እያየኸው፣ እያወቅኸው እንዴት አድርጌ ነው ረጋ የምለው!አንድዬ፡— እኮ፣ ረጋ ካላልክ…
Sunday, 31 October 2021 19:34

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የጥፋቱ ሀይል፤ ዛሬም እንደ ትናንቱተቦርን በየነ ይህ የሆነው ከ33 ዓመታት በፊት ነው!“እንዴት አላማጣን የመሰለ ቦታ ይለቀቃል? እንዴት እንደ ግራካሶ የመሳሰሉ ቦታዎች ይተዋሉ? በሚል ብዙ ተከራከርኩ። እንግዲህ እምቢ ካልክ ያንተ ፋንታ ነው አሉኝ። ከዛ የሶቪየት አማካሪዎችን ሎቢ አደረጉብኝ። በዚህ አይነት ትግራይ…
Rate this item
(1 Vote)
ስሙኝማ…ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ፤ አሁን አሁን እኮ የሆነ መሥሪያ ቤትን ዓመታዊ እቅድ ምናምን ስንሰማ፣ “ይህን ሁሉ በዓመት የሚሠሩት፣ ገንዘቡ ከየት ነው የሚመጣው፣ የወርልድ ባንክን ካዝናዎች በቁጥጥር ስር አደረጉ እንዴ!” ልንል ምንም አይቀረን!-; እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘አሁን እኮ “ገንዘብ ስጠኝ...” ማለት ብቻ አይበቃም፣…
Sunday, 24 October 2021 00:00

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ከትናንቱ ስህተት ምን ያህል ተምረናል? ሙሼ ሰሙ ከ5 በላይ ትልልቅ ስታዲየሞችና ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ በርካታ ኳስ ሜዳዎችን ያስገነባችው ኢትዮጵያ፣ አንዱም ስታዲየሟ ደረጃውን የጠበቀ ስላልሆነ፣ ብሔራዊ ቡድናችን ጨዋታውን ከኢትዮጵያ ውጭ እንዲያደርግ መወሰኑን ከስፖርት ዞን አነበብኩ። ክስተቱ ለስፖርት ማህበረሰብም ሆነ ለሀገር ሀዘንና ውርደት…
Saturday, 23 October 2021 14:42

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እውነታ? ጌታሁን ሔራሞ አንዳንዶቻችን... የአሜሪካ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ እውነታን (Realism) መከተል ነው... የሚለውን ማጠቃለያ በተሳሳተ መልኩ የተረዳን ይመስለኛል፤ ማለትም እውነታውን በቀጥታ ከኢትዮጵያ የውስጥ ፖለቲካ ሁኔታ ጋር እናቆራኘዋለን። የአሜሪካ እውነታ ግን እሱ አይደለም። ለምሣሌ ለአሜሪካ የኢትዮጵያ ሕዝብ…