ጥበብ
የ“አደፍርስ”ን ዳግም መታተም በሰማሁ ጊዜ ልቤን ደስ አለው፡፡ ደራሲው ዳኛቸው ወርቁ በቀደመ ህትመቱ ስሜቱ ተጎድቶ ከገበያ ላይ የሰበሰበው “አደፍርስ” ድጋሚ መታተሙን አውቆ ቢያርፍ እንዴት ሸጋ ነበር፡፡ ደራሲው በህይወት በነበረበት ዘመን ድርሰቱን ፈልገው ለሚሄዱ ሰዎች ወይም ተማሪዎች ይሸጥ ነበር አሉ፡፡ ዝም…
Read 1733 times
Published in
ጥበብ
ለዛሬ የፀጋዬን ግጥሞች አንድ ሰባት ሰበዝ መዝዤ ልያቸው፡፡ ፀጋዬ በቦታዎች ላይ - ምነው አምቦ፣ አድዋ፣ ማይጨው፣ ሐረር፣ ወዘተ ፀጋዬ በጀግንነትና በብሔራዊ ስሜት ላይ - የመቅደላ ስንብት፣ ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት፣ አበበ እንጂ ሞተ አትበሉ ፀጋዬ በፍቅር ላይ - መሸ ደሞ አምባ…
Read 3924 times
Published in
ጥበብ
ገጣሚነት አማረኝ ተብሎ የሚገኝ ተሰጦእ ከሆነ ውሎ አድሯል፡፡ ግጥም ለመግጠም ከፈለክ ልክ እንደማኪያቶ ወይም እንደ ጥሬ ስጋ ውል እስኪልህ ጠብቅ፡፡ በአይንህ ላይ ከዞረ ለደቂቃ እንዳትዘናጋ፡፡ አምሮትህን ለማውጣት ፈጥነህ ሁለት እና ሶስት ስንኞችን እንደኒሻን ደርድር፡፡ ለጥቀህ በጣም ለሚቀርቡህ ባልንጀሮችህ ተቀኝላቸው፡፡ ስንኝ…
Read 8930 times
Published in
ጥበብ
ጀግንነት፣ ለጌጥ የተቀባነው የታይታ ቅባት ሳይሆን፣ በደም በአጥንታችን ውስጥ በእውን የሚላወስ የህልውና ሃብታችን ነው፡፡ ጀግና ያገር አለኝታ ነው፡፡ ጀግንነት ደግሞ አላፊውን አካል ለሌሎች መስዋዕት ማድረግ የማያልፍ ክቡር ዘለዓለማዊ ግብር፡፡ ጀግንት ባህላችን በመሆኑ ሃገራችን በረጅም የመንግስትነትና የአገርነት ታሪኳ አንድ ጊዜ እንኳ…
Read 10336 times
Published in
ጥበብ
ከ“ያልታተመው መግቢያ” ግለ - ታሪክ መጽሐፌ የተወሰደ)ማርጋሬት ሚሼል መጽሐፏን ጽፋ ለመጨረስ አሥር ዓመት ፈጅቶባታል - ከ1926 -1936 ዓ.ም!! ይኼውም ታማ የአልጋ ቁራኛ ሆና በነበረበት ጊዜ ነው፡፡ እኔም የማርጋሬት ሚሼልን Gone With The Wind “ነገም ሌላ ቀን ነው” ብዬ ለመተርጐምና ለማሳተም…
Read 3497 times
Published in
ጥበብ
በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪና ስነ አእምሮ ያጠናችው ፍቅርተ አዲስ፣ በአልባሳት ጥበብ (ፋሽን ዲዛይን) የተዋጣላት ባለሙያ ናት፡፡ ከአራት ሺ ብር ገደማ አንስቶ እስከ 20 ሺ ብር የሚያወጡ የሰርግ ልብሶችን ለበርካታ ደንበኞች ማዘጋጀት፣ በተለይም በሰርግ ወራት ፋታ እንደሚያሳጣ የምትናገረው ፍቅርተ፤ የአልባሳት ጥበብን ኑሮና…
Read 10887 times
Published in
ጥበብ