ጥበብ
“የአጭር ጊዜ ታሪክ ነው ያለው” እየተባለ በብዙዎች የሚነገርለት (በዚህ ባልስማማም) የሀገራችን ኪነጥበብ በተለያዩ (በአብዛኛው ራስ ወለድ) በሆኑ ተግዳሮቶች እንደተያዘ “እንዲህ ነው” የማይሉት ጉዞውን እንደቀጠለ ነው፡፡ ብዙዎች “ኪነጥበባችን ካለው የአጭር ጊዜ ታሪክ አንጻር አሁን ያለበት ደረጃ ከፍተኛ የሚባል ነው” በማለት አድናቆታቸውን…
Read 1789 times
Published in
ጥበብ
ተፈጥሮ ለጉልበት እንጂ ለፍቅር አታደላምቻርለስ ቡካውስኪ ከተፈጥሮ ጋር ታላቅ ቅራኔ ያለው ገጣሚ መስሎ ይሰማኛል፡፡ በአንድ ወቅት በገጣሚው ህይወት ላይ ያጠነጠነ ዶክመንተሪ መመልከቴ ትዝ ይለኛል፡፡ ዶክመንተሪው ውስጥ አንድ ቦታ ላይ ቡካውስኪ የሚያነባት ግጥሙ አለች። ቃል በቃል ትዝ ባትለኝም በጥቅሉ ግን አንድ…
Read 1850 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 07 February 2015 13:40
የመምህሬ ወልደ ዩሃንስ ቀልዶችና አሽሙሮች - ክፍል 2
Written by ከጉማራ ዙምራ zmtm1229@yahoo.com
አራት ገበሬዎች አክሱም ጽዮን ሊሳለሙ ሲመጡ ቀዬአቸው ላይ አንዲት ጠብታ ዝናብ እንኳን ሳይጥል አክሱም ግን ከባድ ዝናብ ጥሎ ይቆያቸዋል፡፡ጠላ ቤት ገብተው ሲያወጉ አንደኛው “እንደው ይሄ መድኃኔዓለምስ !! እንዳ ማሪያም አክሱም ወተት የሆነ ዝናብ ጥሎ ሲያበቃ እኛ መሬት ላይ ጠብ የምትል…
Read 2493 times
Published in
ጥበብ
ነገ፡-ያራራቁንን መቶ ኪሎ ሜትሮች በፈጣኖቹ የመኪናው ጎማዎች ሽክርክሪት ስር እየጠቀለልኩ ወዳንቺ እከንፋለሁ፡፡ ናፍቆት ያሳበጠው ገላዬን ተሸክሜ እነዚያን የፎቅ ደረጃዎች መንታ መንታ እየተሻገርኩ በየእርምጃዬ ልክ ወዳንቺ እቀርባለሁ…….የግንባሬን ላብ በክንዴ እየከላሁ፣ ያቀፍኩትን ስጦታ ለማበርከት እያመቻቸሁ፣ በኔና ባንቺ መካከል ያለውን ኮሪደር ጣጥሼ አልፋለሁ፡፡…
Read 5460 times
Published in
ጥበብ
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስለ ሀገራችን ስነ-ጽሑፍ፣ ይበልጡንም ስለ ሀገራችን ግጥም መውደቅና መዋረድ ሙሾ አሟሽተን፣ ነጠላ ዘቅዝቀን፣ ድንኳን ጥለን ተላቅሰናል፡፡ አንዳንዶቻችን ደግሞ ታምሟል እንጂ አልሞተም፡፡ ለግጥም የተወለዱ ችግኞቻችንን አረሞች ከነቀልንና ከኮተኮትን፣ ነገ ፍሬ እናያለን በማለት ለልቅሶ በተጣለው ድንኳን ውስጥ አበባ ነስንሰን፣…
Read 1647 times
Published in
ጥበብ
የዘንድሮ ህዳር አክሱም ጽዮን ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ የታደምኩት በመንፈሳዊ ጉዞ ታቅፌ ወይም ተደራጅቼ ሳይሆን ከስራዬ ጋር በተፈጠረልኝ መገጣጠም ነበር፡፡ እኔም እድሌን እያመሰገንኩ ዓመት በአሉን ታድሜ አመሻሽ ላይ ሻይ ቡና ለማለት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ደመቅመቅ ወዳለችው አክሱም ከተማ ጎራ ብለን…
Read 5178 times
Published in
ጥበብ