ጥበብ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ለአስራ አምስት አመታት ጨለማና ብርሃን እየሰነጠቀ ለመነበብ መብቃቱ የዋዛ እድሜ አይደለም። ልደታችንን ስናከብር ዳቦ በመቁረስና ወደፊት በመገስገስ ብቻ መቀንበብ አይመጥነንም፤ በፈጠራ ድርሰት ሶስት ምርጦችን መሸለምና ማበረታት ለጥበባዊ ተስፋም አስተዋፅዖ ነው። በግጥምና አጭር ልቦለድ የተሳተፉትን ሁሉ እናመሰግናለን። በሥነፅሁፍ…
Read 3579 times
Published in
ጥበብ
ሁሉም ነገር የሆነበት ጊዜ ወደ ሁዋላ እየራቀ ሲሔድ ለዛሬ ሕልም መምሰሉ አይቀርም። ጥቂት ቆይቶ ደግሞ ግማሽ ጐኑን ተረት ይበላዋል። ለእንደኛ አይነቱ ፅፎ ማስቀመጥ ብዙ ለማይሆንለትማ ጭራሽ በመረሳት ጎርፍ የሚጠረግበት አጋጣሚ ጥቂት አይደለም።እንዲህ ሥራውን አክብሮ መሰረቱን አሳምሮ ቀና እንዳለ፣ አስራ አምስት…
Read 1366 times
Published in
ጥበብ
አየርላንዳዊው ደራሲ ጀምስ ጆይስ፤ “ዩሊሰስ” (Ulysses)፣ “ደብሊነርስ” (Dubliners) እና “A Portrait of the Artist as a Young Man” በተሰኙ ስራዎቹ ይታወቃል፡፡ ይሄ ደራሲ በአንድ ወቅት “A Brilliant Career” የተሰኘ ድራማ ፅፎ ለአሳታሚው ይሰጠዋል። አሳታሚው ሳይወድለት ይቀራል፡፡ ዳግም ሲያነበው እውነትም ሊወደድ…
Read 2792 times
Published in
ጥበብ
በጋዜጠኝነት ከ15 ዓመታት በላይ ሰርቻለሁ፡፡ አድማስን ገና ሲጀመር አንስቶ ነው የማነበው፡፡ ጋዜጣውን እንደ ጋዜጣ ብቻ አልነበረም የምመለከተው፡፡ ከጋዜጣም በላይ ስነ-ፅሁፋዊ የረቀቀ ባህሪ ነበረው፡፡ ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በጋዜጣው ላይ ይፅፉ የነበሩት ከዋና አዘጋጁ ጀምሮ እነ አብረሃም ረታ፣ ጋሽ ስብሃት… የረቀቁ የስነ-ፅሁፍ…
Read 974 times
Published in
ጥበብ
የመፅሀፍት ገበያውን ማን ይመራዋል? ይትባረክ አለሜ ከሰሜን ሸዋ ወደ አዲስ አበባ ከመጣ ከስድስት ዓመት በላይ አስቆጥሯል፡፡ ለአንድ ዓመት ተኩል ያህል በጥበቃና በሆቴል ተላላኪነት ከሰራ በኋላ በጓደኛው ግፊት መፅሀፍ አዟሪ ሆነ፡፡ ላለፉት አምስት ዓመታትም በአራት ኪሎና አካባቢዋ እየተዘዋወረ መፃሕፍት ሲሸጥ ቆይቷል፡፡…
Read 877 times
Published in
ጥበብ
የ“ረቡኒ” እና “ኒሻን” ዳይሬክተሮች እኩል አሸንፈዋል የዘሪቱ ከበደ ፊልም በ4 ዘርፎች አሸንፏል ኮሜዲያን ፍልፍሉ ታዳሚውን ሲያሳቅቅ አምሽቷል ሁለተኛው የጉማ ፊልም ሽልማት ከፊልም ምዝገባው እስከ ማጣሪያው እንዲሁም የሽልማት ስነስርዓቱ ድረስ ብዙ ወራትን ፈጅቷል፡፡ 67 ፊልሞች ለውድድር ተመዝግበው 27 የታጩ ሲሆን ፊልሞቹን…
Read 4727 times
Published in
ጥበብ