ጥበብ
“እየውልህ የሀገሬ የቀልቁለት ጉዞ መነሻው ኢህአዴግ አይደለም፡፡ ደርግም አይደለም፣ ኃይለስላሴም አይደለም፡፡ ሀገሬ የገባችበት የግለሰባዊ ፣ማኅበራዊና ሀገራዊ ቀውስ አረንቋ መሠረቱ ጥልቅ ነው፡፡--” ፈራ ተባ እየተባለም ቢሆን የዚች ሀገር ሰቆቃና ችጋር መንስዔ ያ ትውልድ መሆኑን ሲነገር ሰምተናል፤ ሲተች አንብበናል፤ ወይም አብረን ወቅሰናል፡፡…
Read 1753 times
Published in
ጥበብ
ዝንጀሮዎችም እንኳን ከዛፍ ላይ ይወድቃሉ፡፡የጃፓናውያን አባባል ሰባት ጊዜ ወድቀህ በስምንተኛው ተነስ፡፡ የጃፓናውያን አባባልየበሰበሰ እንጨት አይቀረፅም፡፡ የቻይናውያን አባባልአንዲት ውሸት ሺ እውነቶችን ታጠፋለች፡፡ የጋናውያን አባባልአመድ መልሶ የሚበተነው ወደበተነው ሰው ፊት ነው፡፡ የናይጄሪያውያን አባባል ለመብላት የቸኮለ አፉን ይቃጠላል፡፡ የሉሃያ አባባልሙቅ ውሃ የሆነ ጊዜ…
Read 6969 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ፎቶግራፍ)ብርሃን ባለበት ሁሉ ፎቶግራፍ ማንሳት ይቻላል፡፡ አና ጊዴስጥሩ ፎቶግራፍ ማለት የቱ ጋ እንደምትቆም ማወቅ ነው፡፡ አንሴል አዳምስፎቶግራፍ ማንሳት ከህይወት ጋር የሚደረግ የፍቅር ግንኙነት ነው፡፡ ቡርክ ዩዝልአካባቢውን እስክትለቅ ድረስ ካሜራህን አትሸክፍ፡፡ ጆ ማክናሊፎቶግራፍ ማንሳት አንዴ ደም ስርህ ውስጥ ከገባ እንደ…
Read 1206 times
Published in
ጥበብ
የመጽሃፉ ርዕስ - የቄሳር እንባደራሲው - ሃብታሙ አለባቸውየገጽ ብዛት - 408የታተመበት ጊዜ - 2007 ዓ.ምየመጀመሪያው ስሜቴአስቀድሜ ያነበብኩት በመጽሃፉ የጀርባ ሽፋን ስለመጽሃፉ የተሰጡ አስተያየቶችን ነበር፡፡ አስተያየቶቹ ከአንዱ በስተቀር ደራሲው ከዚህኛው በፊት ላሳተሙት “አውሮራ” የተሰነኘ መጽሃፋቸው የተሰጡ አስተያየቶች ነበሩ፡፡ የአገላለጽ መንገድ ካልሆነ…
Read 2760 times
Published in
ጥበብ
ከሁሉም ጣፋጩ ድምፅ ያፈቀርናት ሴት ድምፅ ነው፡፡ ዣን ዲላ ብሩዬር የመጀመሪያ ዕይታዬ የሚያርፈው በልብሽ ላይ ነው፡፡ ጆሃን ኤፍ ሲ ሺለር አበባ ያለ ፀሐይ ብርሃን እንደማያብበው ሁሉ፣ ሰውም ያለ ፍቅር መኖር አይችልም፡፡ ማክስ ሙለር ለዓለም አንድ ሰው ነሽ፤ ለእኔ ግን ዓለሜ…
Read 4919 times
Published in
ጥበብ
በአገራችን ባህል እኛ የምናውቀው፡- በሌሊት ነበረ ሰው ለቅሶ ‘ሚያረዳው, ተረጂው ሳይሰማ፣ በምስጢር ተይዞ ጎረቤት መክሮበት ለዚሁ እሚመጥን አንጋፋ ተመርጦ ዕድር ያመነበት፤ በሥርዓት ነበር፣ ሰው መርዶ እሚረዳው ሃዘንተኛም ሰምቶ በወጉ ነበረ እርሙን የሚያወጣው፡፡ ዛሬ ወግ ተሸሮ፣ ባህል ተሸርሽሮ ሉላዊነት (ግሎባላይዜሽን) ገኖ…
Read 2265 times
Published in
ጥበብ