Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 15 September 2012 13:32

ጳጉሜ 10

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዛሬ ቀኑ ጳጉሜ “አስር” ነው፡፡ ለኔ፡፡ ለእናንተ መስከረም “አምስት” ሊሆን ይችላል፡፡ መብታችሁ ነው፤ አይመለከተኝም፡፡ ዝናቡ አላቆመም፡፡ ውሸትም አላባራም፡፡ የኑሮ ውድነት ከህመሙ አላገገመም፡፡ ስለዚህ ጳጉሜ ለእኔ ተራዝሟል፡፡ ተስፋዬ ተግባሬ ሲሆን አዲሱ አመት ይጀምራል፡፡ጳጉሜ አስር ለእኔ ቀን መቁጠሪያ ብቻ በቀይ የተፃፈ ……
Rate this item
(2 votes)
ባለታሪኳን ደግሞ በሕይወት ባያገኛትም፣ ድህነትና በሽታ ተጋግዘው ሳር ባሳከሏቸው በቀጫጭን ለጋ ጣቶቿ ተሰፍረው የተሰደሩት ቃላት፣ ህፃኗ እንስት የታላቅ ነፍስ ባለቤትነቷን ለመግለፅ አልተሳናቸውም፤ እናም ደራሲው፣ ስቃዩዋን ሁሉ ችላ፣ ጥርሷን ነክሳ በመከራ በከተበቻቸው ደብዳቤዎች መነሻነት፣ የዚችን ታላቅ ባለ ርዕይ ህፃን መራራና ፈታኝ…
Monday, 10 September 2012 14:37

የእንቁጣጣሽ ስጦታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
…እንቁጣጣሽ ነበር መስከረም ሲጠባ አውቆ የበቀለ ወፍ ዘራሽ አበባ፡፡ ለምለም አረንጓዴ… ያልተጠበቀ መስክ ከብት የሚግጥበት የደመና ግላጭ የሚጫወትበት፡፡
Rate this item
(1 Vote)
እውቁ ሩሲያዊ ደራሲ ሌቭ ኒኮላየቪች ቶልስቶይ ከሞተ ከመቶ ዓመት በላይ አስቆጥሯል፡፡ አሁንም ድረስ ግን መላው ዓለም ያነበዋል፡፡ በእኛ ሃገር እንኳን የተለያዩ ሥራዎቹ ከበፊት ጊዜ ጀምረው ተተርጉመው ለሕዝብ ደርሰዋል፡፡ አሁን በቅርቡ ከሩስያንኛ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “አና ካሬኒና” ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ…
Rate this item
(5 votes)
በዚሁ ጋዜጣ ላይ አያሌ ሥነጽሑፋዊ ሂሶችን አስነብቦናል፡፡ በልሲለውም ከሥነጽሑፋዊ ሂሶች ወጣ ይልና ማህበራዊ ሂሶችንም ይከትባል፡ ታዲያ ሥነጽሑፋዊም ይሁን ማህበራዊ ሂስ ሲጽፍ ፈራ ተባ እያለ አይደለም፡፡ ጨከን ኮስተር ብሎ ነው፡፡ ልቡ ይመንበት እንጂ ጽሑፉ ከወጣ በኋላ ስለሚፈጠረው ውዝግብ ወይም ስለሚነሳው አቧራ …
Saturday, 08 September 2012 10:48

ሞት የገደለው ማንን ነው?

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጨረቃና ከዋክብትን፤ ሰማይና ምድርን፣ ሰውንና እንስሳውንም የማላይበት ጊዜ ይመጣል፡፡ የሚነፍሰውን ንፁህ አየርና የሚያማልል መስክ፤ ከአበባ ወደ አበባ የሚፈነጥዙትንም ቢራቢሮዎች ዳግመኛ አይቼ የማልደነቅበት ጊዜም ይመጣል፡፡ በዝንቦች የቀናት እድሜ ፌሽታ የምቀናበትም ወቅት… ያ ጊዜ ከሩቅ እንደሚሰማ አስፈሪ የዝናም ኮቴ ሲጮህ አይሰማኝም… ልጅ…