ጥበብ
የህይወት ትርጉም የህይወት ትርጉም ምንድርነው? የሰው ልጅም ሆነ ማንኛውም ፍጥረት የዚህን ጥያቄ መልስ ማወቅ፣ ወደ ኃይማኖተኝነት ፅንፍ ሊመራ ይችላል፡፡ ግን አለመጠየቅስ ይቻላልን? ጥያቄው ተጠይቋል እንበል፤እኔ ብሆን መላሹ…አንድ ለራሱ ህይወት ላቅ ያለ ስፍራ የሚሰጥ፣ ሆኖም ግን ለመሰሉ ሰውና ለሌሎች ፍጥረታት ቦታ…
Read 2377 times
Published in
ጥበብ
የዛሬ ሣምንት ቅዳሜ ነው፡፡ አብዛኛውን ቅዳሜዎቼን እንደማሣልፋቸው ሁሉ የዕለቱን ጋዜጦችና መጽሔቶች ሰብስቤ፣ ዘወትር መልካም ቡና ከማገኝበት ቤት ተቀምጫለሁ፡፡ በወፍ በረር የማያቸውን አይቼ በዕለቱ የወጣውን ሳምንታዊውን አዲስ አድማስ ጋዜጣ መመልከት ጀመርኩኝና… ገጽ 11 ላይ ደረስኩ፡፡ “ቅኔን ሳያውቁ ቅኔን መፍታት ታላቅ ድፍረት”…
Read 2977 times
Published in
ጥበብ
በጥላቻና በእርግማን የተሞላ “መጽሐፍ”ደራሲ - “አታኸልቲ ሓጐስርዕስ -ሖቅ ሖቁን ለህፃናት የገፅ ብዛት - 175የታተመበት ዘመን - 1998 ዓ.ም የሽፋን ዋጋ - ብር 15.00 መፅሃፉ፤ በአጤ ቴዎድሮስ፣ አጤ ዮሐንስና አጤ ምኒልክ ዘመነ ግዛት ላይ ተመስርቶ የሶስቱንም ነገሥታት ጥንካሬ ሳይሆን ድክመት ለማሳየት…
Read 3281 times
Published in
ጥበብ
“ብዙ ዜማ እንድትሰራ እሾኩ ዱልዱም ቢሆን ብዬ ተመኘሁ”ከተራ ግለሰብነት ወደ ዝና ተራራ መውጣት ቀላል ነገር አይደለም፡፡ አንዳንዶች መውጣት የጀመሩት ተራራ እድሜ እና እድል አብሮአቸው ስላለ፣ በስኬት ሜዳልያ ተጥለቅልቀው ጉዞአቸውን ያጠናቅቃሉ፡፡ ሞታቸውም የድፍን ሀገር ሀዘን ይሆናል፡፡ እኔ ግን ስለእነዚህ አይደለም የማዝነው።…
Read 4028 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 28 December 2013 12:15
ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com, Solomon.abebe.395@facebook.com
የቋንቋው ሊቅ፣ የቃላት መዝገቡዶ/ር አምሳሉ አክሊሉ “ጥሩ የአማርኛ ድርሰት እንደምን ያለ ነው?” ብለው ጠይቀው ነበር። በርሳቸው አጠያየቅ መንገድ “ጥሩ የቋንቋ ሊቅ እንደምን ያለ ነው?” ስንል የእኛ መልስ “እንደ ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ ያሉ” ይሆናል፡፡ መቸም የቋንቋን ነገር እጥግ ድረስ የተከታተሉ ሰዎች…
Read 4320 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ እንደ አበባ ከፈኩት ጥበባት ውስጥ አንዱና በሌላው አገር የሌለው የግዕዝ ቅኔ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ታሪክ፣ በግዕዝ ተገጥሞ የሚቀርብ ሥራ ቅኔ መሰኘቱ የረቀቀና የመጠቀ ሐሳብ እጥፍ ድርብና መንታ ፍልስፍና ስለሚተላለፍበት ነው፡፡ ይህም ማለት ቅኔ የራሱ መነሻ…
Read 9256 times
Published in
ጥበብ