ላንተና ላንቺ
በየአመቱ የጥቅምት ወር የጡት ካንሰርን በሚመለከት የግንዛቤ ማስጨበጫ ወር ተብሎ በተለያዩ ሁኔታዎች እንቅስቃሴ ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት የአለም ፀሐይ የጡት ካንሰር ፋውንዴሽን ጥቅምት 20/2014 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ብርታትሽ ብርታቴ በሚል መሪ ቃል የታጀበ የእግር ጉዞ አከናውኖአል፡፡ የአለም ጸሐይ የጡት ካንሰር…
Read 13483 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ፀደይ በአዲስ አበባ የሚገኝ የአንድ ክሊኒክ መጠሪያ ነው፡፡ አንዲት ታካሚ ወደ ክሊኒኩ ስትገባ ነበር የተመለከትናት፡፡ ሰላምታ ተለዋወጥን፡፡ ምን ሆነሽ ነው?…የኛ ጥያቄ ነበር፡፡ እንግዲህ እሱንማ ለሐኪሙ ነው የምነግረው አለች… ትክክል ነሽ …እንዲያው ስለጤናሽ መጠየቃችን እንጂ…ስንላት እናንተም ሐኪም ከሆናችሁ ቁጭ ብለን እናውራ…እንዲሁ…
Read 5750 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በእርግዝና ወቅት ስለሚፈጠር የደም ግፊት ወይም ፕሪክላምሲያ እና ኢክላምሲያ[Pre-Eclampsia and Eclampsia] ምንነት፣ ምልክት እና እራስን ከከፋ አደጋ ለመከላከል መደረግ ስለሚገባቸው ጉዳዮች በቀደመው እትም ላይ አቅርበናል። በዚህ እትም ላይ ይህን በሽታ ለመመርመር በሙከራ ላይ ስለሚገኘው ኮንጎ ሬድ ቴስት ስለተባለ የህክምና መሳሪያ…
Read 16362 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በእርግዝና ወቅት የሚያጋጥም የደም ግፊት ወይም ፕሪኢክላምሲያ እና ኢክላምሲያ [Pre-Eclampsia and Eclampsia] ከ5 ወር በላይ በሆኑ ነፍሰጡሮች እንዲሁም አንዳንድ ጊዜ ልጅ ከተወለደ በኋላ በእናት ላይ የሚከሰት በሽታ ነው። በሽታው በአለምአቀፍ ደረጃ ከ20 ሳምንት (5ወር) በላይ በሆኑ ነፍሰጡሮች ላይ ከ3- 7…
Read 12191 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ የኤች ፒ ቪ (HPV) ክትባት 90% በመስጠት ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት አቶ ዮሀንስ ላቀው የጤና ሚንስትር የብሄራዊ ክትባት ፕሮግራም አስተባባሪ ኤች ፒ ቪ (human papilloma virus) ከአባላዘር በሽታዎች ውስጥ የሚመደብ በሽታ ነው። በአለም አቀፍ ደረጃ ከ15 እስከ 59 የእድሜ ክልል…
Read 10647 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዚህ እትም እንግዳችን አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ ናቸው አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ በአዋላጅ ነርሶች ማህበር ስራ አስኪያጅ ሲሆኑ በአዋላጅ ነርስነት ሙያቸው ለ19 አመት ያህል ሰርተዋል፡፡ አቶ ፈቃዱ በተለይም በኢትዮጵያ የነበረውንና አሁን ያለውን የእናቶች ሞት እንደሚከተለው አብራርተዋል፡፡ ‹‹…በኢትዮጵያ የነበረውን የእናቶች ሞት ለመቀነስ ባለፉት…
Read 7195 times
Published in
ላንተና ላንቺ