ላንተና ላንቺ
የኦፕሬሽን ወሊድ በተረዐዶ፤ በመንግስትና በግል ሆሰፒታሎች የኢትዮጲያ የጽነስና ማህጸን ማህበር (ኢሶግ) የ26ኛ አመታዊ ጉባኤውን ባከናወነበት ወቅት ከቀረቡ የጥናት ውጤቶች መካከል የቀዶ ጥገና ወሊድ በተረዐዶ፤ በመንግስትና በግል ሆሰፒታሎች መካከል ያለውን ልዩነት ያሳየውና በፕፌሰር ሉክማን ዩሱፍ የቀረበው ይገኝበታል፡፡ ጥናቱ በጅማሬው በወሊድ ዙሪያ…
Read 1860 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከጥር 1-3- ድረስ የእናቶች ደህንነት ማለትም (Safe motherhood) በሚል በአገራችን በኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ተሳትፎ የሚከበር መሆኑን ባለፉት ህትመቶች ማስነበባችን እሙን ነው፡፡ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበርም የእናቶችን እና ጨቅላዎቻቸውን ደህንነት በመጠበቁ ረገድ ያላሰለሰ ጥረት…
Read 3149 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናት ሁሉም ነገር ነች፡፡ እናት መፍትሔ ነች፡፡ እናትነት ዘመን የማይሽረው መቼም የማይቀየር ነገር ነው፡፡ እናትነትን ምንጊዜም …ምንም አያደበዝዘውም። - ወ/ሮ በለጥሻቸው ታደሰከላይ የምትመለከቱት ፎቶግራፍ በፊስቱላ ሕመም ምክንያት ሲሰቃዩ የነበሩ ወጣት ሴት ልጆች እና ከሕመሙ ጋር ለረጅም አመታት አብረው የኖሩ አረጋዊት…
Read 2355 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ለጤናማ እናትነት ……. ይብቃ ማርገዝ ……...በአፍላ ወጣትነት • እድሜያቸው ል ጅ የ ሆነ … ማለትም እ ስከ 1 8/አመት ድረስ የሆኑ ሴቶች ለፊስቱላ መጋለጥ ብቻ ሳይሆን ከእርግዝና ጋር ለተያያዘ ሌሎች ተያያዥ ችግሮችም ይጋለጣሉ፡፡ በኢትዮጵያ Safe motherhood የእናቶች ደህንነት በየአመቱ…
Read 3086 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እናትነት …ሁሉም ነገር፡፡ እናት ካለች ቤተሰብ አለ፡፡ ቤተሰብ ሲኖር አካበቢ ወይንም መንደር ከዚያም አገር ይኖራል፡፡ አገር ካለ አለም እውን ይሆናል፡፡ እናት ደህና ካልሆነች ግን ሁሉም ነገር ይበላሻል፡፡ ዶ/ር ፈቃደ አየናቸውበውጭው አቆጣጠር ከጃኑዋሪ 9/ እስከ ፌብረዋሪ 7/ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከጥር 1…
Read 4004 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በሕክምና ስነምግባር ውስጥ አንድ ከጠቅላላው ስነምግባር ጋር በተያያዘ የሚነሳ ጥያቄ አለ፡፡ እሱም የህክምና ባለሙያው ለአንድ ሰው ሕክምና ሲያደርግ ምን ማድረግ ይገባዋል የሚል ነው፡፡ በእርግጥ የህክምና ሙያ ስነምግባር ከሌላው ስነምግባር ይለያል ለማለት ሳይሆን ነገር ግን በስራ ባህርይው ይዋል ይደር የማይባል እንዲሁም…
Read 2242 times
Published in
ላንተና ላንቺ