ላንተና ላንቺ
Feb /2019/ ተደርጎ በነበረው 27ኛው/ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG አመታዊ ጉባኤ ከቀረቡት ሳይንሳዊ ወረቀቶች አንዱ ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ የሚገ ጥሙ አስቸጋሪ ሁኔታዎችን በተለይም በአንድ መስተዳድር ትኩረት ተደርጎ የተሰራ ጥናት ቀርቦአል፡፡ ጥናቱን ያቀረቡት ብርሀኑ እልፉ ፈለቀ /ሲሆኑ…
Read 7670 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ስታረግዝ የደም ማነስ ሊይዛት ይችላል፡፡ ያረገዘችው ሴት የደም ማነስ ከያዛት በደምዋ ውስጥ በቂ እና ጤናማ የሆነ ቀይ የደም ሴል አይኖራትም፡፡እርጉዝዋ ሴት የደም ማነስ ካለባት ቀይ የደም ሴል ለሰውነትና ለተረገዘው ልጅ ንጹህ አየር (OXYGEN) ማድረስ ይሳነዋል፡፡ በእርግዝና ወቅት ሰውነት…
Read 14284 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የማህጸን በር ካንሰርን በሚመለከት የተለያዩ ጥናቶች ተደርገዋል፡፡ አቶ አወቀ ደርቤ ስለካንሰሩ ምርመራ እና ስለክትባቱ በኢትዮጵያ ያለውን ሁኔታ ለመዳሰስ ተያ ያዥ በሆኑ ሐገራት የተ ደረጉ ጥናቶች ውጤትና ልምድ የሚያሳይ ጥናት ይፋ አድርገዋል፡፡ አቶ አወቀ ከአሁን ቀደም የተሰሩ ጥናቶችን ያገናዘበ እና በአሁኑ…
Read 7025 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ፌብሩዋሪ 5-6/በአዲስ አበባ አመታዊ ጉባኤውን ማካሄዱን ባለፈው እትም አስነብበናችሁዋል፡፡ በዚህ ጉባኤ ላይ የተለያዩ ሳይንሳዊ ጥናቶች የቀረቡ ሲሆን ከዚህም አንዱ በእርግዝና ወቅት አልኮሆልን መጠቀም ያለውን ጉዳት የሚያ ሳየው ነበር፡፡ ይህንን በሚመለከት ጥናታቸውን ያቀረቡት አቶ አባተ ዳርጌ…
Read 4637 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 27ኛ አመታዊ ጉባኤ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እንደውጭው አቆጣጠር February/5-6/2019 ማለትም ጥር 28-29/2011 በአዲስ አበባ ተካሂዶአል፡፡ ይህ አመታዊ ጉባኤ የማህበሩ አባላት፤ ከጠቅላላ ሐኪምነት ወደሙያው ለመግባት ልዩ ትምህርት በመውሰድ ላይ ያሉ ሐኪሞች፤ እንዲሁም እንግዶች ባጠቃላይም…
Read 2397 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም እንዳስነበብናችሁ በኢትዮጵያ ደህንነቱ የተጠበቀ ጽንስ ማቋረጥ የሚቻልባቸው መንገዶች በህግ ተሸሽለው የተቀመጡ ሲሆን በዚህም የሚጠቀሙ የመኖራቸውን ያህል የማይጠቀሙም መኖራቸው የማይካድ መሆኑን GUTTMACHER Institute /January /2017/ ጥናቶች የሚጠቁሙ መሆኑን አስነብቦአል፡፡ ለዚህ እትም ለንባብ የምንላቸው ነገሮች፤•በኢትዮጵያ ያለው የጽንስ ማቋረጥ ሁኔታ ምን…
Read 2508 times
Published in
ላንተና ላንቺ