ላንተና ላንቺ

Rate this item
(2 votes)
 ዶ/ር ካትሪን ሐምሊን በኢትዮጵያ የክብር ዜግነት ያላቸው በአለም አቀፍ ደረጃ የተከበሩ እና የተለያዩ እውቅናዎችና ሽልማቶች የተሰጡአቸው በተጨማ ሪም በተባበሩት መንግስታት ድር ጅት የተለየ ክብርና እውቅና የተሰጣቸው የተከበሩ አውስትራሊያዊት የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት እና የፌስቱላ ህክምና ባለሙያ ነበሩ፡፡ ዶ/ር ካትሪን ሐምሊን…
Rate this item
(2 votes)
በአለም አቀፍ ዙሪያ በአሁኑ ወቅት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን የያዘው እና ከ70/ሺህ በላይ ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት የሆነው የኮሮና ቫይረስ በእርጉዝ ሴቶች እና ጨቅላዎቻቸው ላይ ሊያስከትለው የሚችለው የተለየ ችግር ይኖር ይሆን? ለሚለው ጥርጣሬ መልስ የሚሆን የባለ ሙያዎችን ግኝት ማስነበብ ከጀመርን እነሆ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጲያ የማህጸንና ፅንስ ሐኪሞች ማህበር የተዘጋጀ የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ከኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ጋር በመተባበር ኮቪድ-19 የተሰኘው ወረርሽኝ በተለይም በእርግዝና ላይ ባሉ እናቶች ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ሕመም በተለየ የሚመለከት መረጃ አዘጋጅቶ ለንባ ብሎአል፡፡ ይህ እትም…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጲያ የማህጸንና ፅንስ ሐኪሞች ማህበር የተዘጋጀ የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ከኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ጋር በመተባበር ኮቪድ-19 የተሰኘው ወረርሽኝ በተለይም በእርግዝና ላይ ባሉ እናቶች ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ሕመም በተለየ የሚመለከት መረጃ አዘጋጅቶ ለንባ ብሎአል፡፡ ይህ እትም…
Rate this item
(2 votes)
በአሁኑ ጊዜ ወረርሽኙ ዓለምን ያስጨነቀው በ2019 የተነሳው የኮሮና ቫይረስ ስያሜው (COVID-19) ነው፡፡ ይህ ቫይረስ ከአሁን ቀደም በአለም ላይ የተከሰቱ ዝርያዎች የነበሩት ሲሆን ስያሜያ ቸውም SARS-CoV- እና MERS-CoV የተሰኙ ናቸው፡፡ SARS-CoV---severe acute respiratory syndrome MERS-CoV-----MERS: Middle East respiratory syndrome በመባል ስያሜ…
Rate this item
(4 votes)
ከወር አበባ ጋር በተያየዘ ሁለት ደብዳቤዎች ደርሰውናል፡፡ አንዱዋ የ14 አመት እድሜ ያላት ታዳጊ ስትሆን ሌላዋ ደግሞ ሰላሳ አመት የሞላት የአንድ ልጅ እናት ናት፡፡ የሁለቱንም ደብዳቤ አሳጥረን ለንባብ ብለነዋል፡፡ ‹‹…..እድሜዬ 14 አመት ሲሆን የመጣሁትም ከገጠር ነው፡፡ ከገጠር እንደመጣሁም የሚረዱኝ ሰዎች ከትምህርት…