ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
ለለጨቅላሽ በጥቂቱ የሚለውን በርእስነት የተጠቀምንበትን አባባል ያገኘነው ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ ተሰማ በ2015 ከሳተሙት ባለ 134/ገጽ መጽሐፍ ላይ ነው፡፡ ዶ/ር ሙሉአለም ገሰሰ የሃምሳ አለቃ ገሰሰ ተሰማ ልጅ ሲሆኑ አባታቸው በደርግ ስርአት ከሱማሌ ጋር በነበረው ጦርነትምክንያት በመሰዋታቸው ወደ ኩባ ተልከው ህክምናን አጥንተው…
Rate this item
(1 Vote)
 ከዚህ ቀደም በነበረው እትም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የቀዶ ጥገና ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የጡት፣ የእንቅርት እና ተያያዥ እጢዎች ሰብ ስፔሻሊስት የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ሐናን አለባቸው ስለጡት ካንሰር የሰጡትን ሙያዊ ማብራሪያ ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል። የዚህ ቀጣይ ክፍል እንሆ…
Saturday, 25 November 2023 19:39

የጡት ካንሰር

Written by
Rate this item
(0 votes)
 “ካንሰርን አሸንፌያለው......”ሲስተር ዘውድነሽ ወልዴበዓለም አቀፍ ደረጃ ለሞት ከሚያደርሱ በሽታዎች ውስጥ የሚመደበው የካንሰር በሽታ ከሚያጠቃቸው ሰዎች መካከል 12 በመቶ በጡት ካንሰር መሆኑ ይነገራል። በኢትዮጵያ ደግሞ ከመላው የካንሰር ተጠቂዎች ውስጥ 34በመቶ በጡት ካንሰር የተጠቁ ናቸው። እ.ኤ.አ 2020 የዓለም የጤና ድርጅት ባወጣው መረጃ…
Rate this item
(0 votes)
 በህክምናው አለም የሚተገበሩ የስነምግባር እሴቶች፡-የታካሚን ግለሰባዊ ማንነት ማክበር፡፡ ታካሚን የሚጠቅም ነገር ማድረግ፡፡ ታካሚን አለመጉዳት፡፡ ለታካሚ ፍትህ መስጠት፡፡ ዶ/ር ገላኔ ሌሊሳ የማህጸንና ጸንስ ህክምና እስፔሻሊስትና በአሁኑ ጊዜ ደግሞ የመካንነትና ከስነተዋልዶ ጤና ጋር ተያያዥነት ያላቸው የሆርሞን ችግሮች እስፔሻሊስትነት በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል…
Rate this item
(0 votes)
• ‹‹….አንድ ሐኪም ተመርቆ ወደ ስራ ሲገባ ህብረተሰቡን በታማኝነትና በቅንነት ለማገልገል ቃል ይገባል…››• ሐኪሙ በሚያጋጥመው ነገር ቢከፋም ቢደሰትም ለታካሚው የሚሰጠው አገልግሎት ወጥና ደረጃውን የጠበቀ ሊሆን ይገባል፡፡ሰዎች ባለን ልማድ ምንግዜም ተገደን ለምናደርገው ነገር ቅድሚ እንደምንሰጥ ይነገራል፡፡ ለምሳሌ መኪና የምንነዳ ከሆነ አመታዊ…
Rate this item
(1 Vote)
የፅንስ አቀማመጥ ከልጅ እንቅስቃሴ ጋር የተያያዘ ነው። የሽንት ውሀ ብዙ በሚሆንበት ወቅት ፅንስ በደንብ ይንቀሳቀሳል። ጤናማ የሆነ ፅንስ እንቅስቃሴ ይኖረዋል። የፅንስ አቀማመጥ በእርግዝና 9 ወራት ውስጥ የተለያየ ሊሆን ይችላል። በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የፅንስ እና የማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት…
Page 3 of 64