ላንተና ላንቺ
ያ የሚመጣው ሰው ባዶውን ሳይሆን የእራሱ የሆነ እውቀት፣ ልምድ፣ ሀብት ወይም በትንሹ የእራሱን ሀሳብ ይዞ ነው የሚመጣው፡፡አንድ አእምሮ ከሚሰራ ሁለት አእምሮ በጋራ ቢሰራ የሚደመር እንጂ የሚቀነስ ነገር የለውም፡፡ትዳር ማለት ችግርን ወይም ተግዳሮትን ለሁለት የሚያካፍል፣ ደስታ እና ስኬትን ደግሞ በሁለት የሚያበዛ…
Read 7035 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም የጨቅላ ሕጻናት ጤንነትን ለመጠበቅ ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በአገሪቱ ሪፈራል በመሆን የሚያገለግለውን የጥቁር አንበሳ ሆስፒታልን አሰራር ለአድማጮች ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ ይህንን ሕክምና ለመመልከት በባህርዳር ፈለገሕይወት ሆስፒታል ቆይታ ያደረግን በመሆኑ ለዚህ እትም ከጥቁር አንበሳ ሪፈራል ሆስፒታል የጨቅላ ሕክምና ክፍል ካላጠናቀቅነው…
Read 1936 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአለም የጤና ድርጅት እንደሚጠቁመው በአፍሪካ በ2013 ወደ 6.3 ሚሊዮን ሕጻናት የአምስት አመት ልደት በአላቸውን ሳያከብሩ ለሕልፈት ተዳርገዋል፡፡ ይህም ሲሰላ በየደቂቃው አምስት ልጆች ከአምስት አመት በታች ባላቸው እድሜ እንደሚያልፉ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ደግሞ 3ቱ ሞተዋል ተብሎ የሚታሰበው ገና በጨቅላነት እድሜያቸው ማለትም…
Read 3391 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በታሪክና በባህል በጣም ሀብታም ከሚባሉት ተርታ ብትሆንም በሌላ በኩል ደግሞ ድሀ ከሚባሉት መካከል እንደሆነች ፊስቱላ ፋውንዴሽን የተባለ ድረገጽ ይናገራል፡፡ ይህ ድህነት ደግሞ ይበልጡኑ በሴቶች በተለይም ደግሞ እርጉዝ በሆኑት ላይ ጎጂ ተጽእኖ አለው፡፡ ኢትዮጵያ በመውለድ መጠን ከፍተኛ አሀዝ ከተመዘገበባቸው አገራት…
Read 2078 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 28 November 2015 14:38
“...ጥረቴ ..ሴቷን ወደ ሙሉ ሰውነቷ መመለስ ነው”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ /ዮዲት ባይሳ/ ከኢሶግ
“...የማልረሳው አንድ ነገር አለኝ፡፡ አንድ ቀን በሚኒባስ ታክሲ ወደስራዬ እሄዳለሁኝ፡፡ ከለገሀር ሲነሳ ሙሉ የነበረው ታክሲ ቀስ በቀስ ሰው እየወረደ ገና ሜክሲኮ ሳንደርስ እኔ እና ሁለት ሰዎች ብቻ ቀረን፡፡ ከዚያም ፊሊፕስ ፊት ለፊት ስንደርስ፡-የእኔ እመቤት እባክሽ ውረጂልን? ሳንቲምሽን እንመልሳለን... አለኝ ሾፌሩ…
Read 2392 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 14 November 2015 09:52
“....መድሀኒቱ ተህዋሱን እንዲለማመደው እያደረግን ነው...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ/ዮዲት ባይሳ ኢሶግ
በተለያየ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ከሆነ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፀረ-ተህዋሲያን መድሀኒቶች በጤና ተቋማት፣ በጤና ባለሙያዎች እና በመድሀኒት ተጠቃሚዎች ትክክለኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላሉ፡፡ ይህ ጥንቃቄ የጎደለው የመድሀኒት አጠቃቀም ታካሚዎችን ለከፍተኛ የጤና መቃወስ እንዲሁም መድሀኒቱን ለተላመዱ ጀርሞች ወይም ተህዋሲያን የማጋለጥ…
Read 5354 times
Published in
ላንተና ላንቺ