ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ድቡሻ” የተሰኘና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የኪነጥበብ ምሽት በዛሬው ዕለት ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በወላይታ ሶዶ ከተማ በያዕቆብ ኢንተርናሽናል ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዚህ የኪነ ጥበብ ምሽት ግጥም፣ ዲስኩር፣ ግጥም በውዝዋዜ፣ ጌሬርሳ ሙዚቃ በጉንጉን ባህላዊ ባንድና ሌሎች ዝግጅቶች እንደሚቀርቡም ታውቋል፡፡ በምሽቱ ገጣሚ ኤሊያስ ሽታሁን፣…
Read 10888 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 04 June 2022 14:46
የጋዜጠኛና ገጣሚ የምስራች አጥናፉ “ንጉስ ሃሳብ” የግጥም መድበል ዛሬ ይመረቃል
Written by Administrator
“ንጉስ ሃሳብ” የተሰኘው የጋዜጠኛና ገጣሚ የምስራች አጥናፉ የግጥም መድበል፣ ዛሬ ግንቦት 27 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በሃገር ፍቅር ቲያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በጋዜጠኛዋ የግጥም መድበል ምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ከጣሊያን ኤምባሲ የ30 ዓመታት ቆይታ በኋላ የተለቀቁት ሌ/ጄኔራል አዲስ…
Read 10961 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የባየሽ ማስታወሻ ስድስት ወራት በአማፂያኑ ወረራ ወሎ፣ራያቆቦ” የተሰኘው የባዩዋ ሲሳይ የግል ማስታወሻ መፅሐፍ ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡መፅሐፉ ራያ ቆቦ እና የወሎ አካባቢዎች በህወኃት ሃይሎች ወረራ ስር በነበሩት ወቅት ጻሃፊዋ በየቀኑ በማስታወሻ ደብተራቸው እየመዘገቡ ያሰፈሩትን የየእለት ማስታወሻዎች ያካተተ መሆኑ ታውቋል፡፡የመፅሐፉ ደራሲ በጦርነት ሴት…
Read 20860 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ ታምራት ወርቁ የተሰናዳው “የግዮን ልጆች” የተሰኘ አዲስ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በሀገራችን ባህል፣ ትውፊት፣ በሀገረሰባዊ ቅርሶችና የተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዙሪያ የሚያተኩር ሲሆን በርካታ የሀገራችን ሀብቶች ለትውልድ በመከሰት ትልቅ ሚና ያለው ስለመሆኑ እውቅ ፣ምሁራን በመፅሐፉ ጀርባ ላይ ባሰፈሩት ማስታወሻ ገልጸዋል፡፡…
Read 10672 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሀጋሪ ኤልሪች “Ethiopia And The Challenge Of Independence” በሚል በእንግሊዘኛ የተጻፈው መፅሐፍ በዳንኤል ሙለታ “የኢትዮጵያ ታሪክ የሃያላኑ ጣልቃ ገብነትና የሠሜኑ ጥያቄ” በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ ተመልሶ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ አርትኦቱ “በሙሉቀን ታሪኩ የተሰራለት ይሄው መፅሐፍ ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም ከተጋረጡባት ተግዳሮቶች…
Read 10735 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ምዕራፍ ስምንት ጥርሱ ያለቀው አዛውንት ፊቱን መምህሩ ፊት ላይ ደቅኖ እንዲህ አለ፡-#ወንጀለኛውና ትንሹ ሰይጣን፤ባንዲራችን ከንቱ፤ሀገራችን ባዶ፤ዜግነታችን ቆሻሻ፤ ድንበራችን ገሃነም፤ሉአላዊነታችን ስድብ እንደሆነ አልክ፡፡እንደምን ድንቅ ተናግረሃል፤ግንኮ ኢትዮጵያ ለኛ ደግ እንደሆነች ሁሉላንተም ቸር ነበረች፡፡ስለምን ከዳሀት?;መምህሩ ሲደበደብ የላላ ደበሎውን አጠባብቆ በትንሽ ፋታ ህመሙን ካስታገሰ…
Read 10744 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና