ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 04 August 2023 20:41
አርቲስት አብርሃም ወልዴ፣ 1.9 ሚሊዮን ብር ለበጎ አድራጎት ተቋማት ለገሰ
Written by Administrator
አርቲስት አብርሃም ወልዴ፣ ለሰርጉ ወጪ በሚል በጎፈንድሚ እና በተለያየ መንገድ ከሰበሰበው ከ2.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ውስጥ 1.9 ሚሊዮን ብር በደቡብ ጉራጌ፣ በሰሜን ሸዋ ፍቼ ከተማ፣ በሰቆጣና በደብረብርሃን ለሚገኙ አራት የበጎ አድራጎት ተቋማት ለገሰ። ገንዘቡ የተበረከተው ለጋበር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣…
Read 1054 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ተዋናይትና ፕሮዲዩሰር እስከዳር ግርማይ 3ኛ ሥራ የሆነው “ናፍቆት” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮሩ የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ የሆነው “ናፍቆት” በማህበራዊ፣ በፍቅርና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ ሀሳቦች ማካተቱም ታውቋል፡፡ በ162 ገጽ የተቀነበበው መጽሀፉ በ300 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ የመጽሀፉ…
Read 1000 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ተጓዥ ኪነ ጥበብ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሀምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው አምባሳደር ሞል ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በእለቱ ግጥም፣ መነባንብ፣ ድራማ፣ ቴአትር፣ ሙዚቃ፣ ውዝዋዜ፣ ሰርከስ፣ ሥዕልና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በዚህ…
Read 935 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በእየሩሳሌም ሹምዬ የተዘጋጀው ”ራስህን የመሆን ምስጢር” የተሰኘው መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ደራሲዋ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ ባሰፈረችው መልዕክት፤ ”ባለፉት አሥርት ዓመታት የህይወት ሂደቴ ውስጥ የተማርኩት፣ የተገነዘብኩት፣ የሄድኩበትና ለዛሬው በነጻነቴ ልክ የሚሰፈረው፣ በነጻ ፍቃዴና ፍላጎቴ፣ በእስትንፋሴ ሙሉ የማጣጥመው የህይወት ምዕራፌ ካደረሱኝ ምስጢሮች መካከል…
Read 1040 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• የኮሎኔሉ ታሪክ - ከመጽሐፍ አዟሪነት እስከ የጦር አዛዥነትከአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን አንስቶ በአራት መንግሥታት ውስጥ ያለፉትና ከመጻህፍት አዟሪነት እስከ ከፍተኛ የጦር አዛዥነት የደረሱት ኮሎኔል ፈቃደ ገብረየሱስ የጻፉት “የኔ መንገድ“ የተሰኘ ግለ-ታሪክ (ኦቶባዮግራፊ)፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በግዮን ሆቴል ግሮቭ ጋርደን ተመርቋል፡፡በ653…
Read 1103 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ወጣ ፍቅር ወጣ” በተሰኘው የመጀመሪያ ነጠላ ዜማው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተቀባይነትን ያገኘው ድምፃዊ፤ የግጥምና ዜማ ደራሲ ብስራት ሱራፊል አበበ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ማለፊያ” አልበም ሀምሌ 14 ቀን 2015 ዓ.ም ለአድማጭ እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ ይህንን የገለፀው በሙዚቃ ኢንዱስትሪው በስፋት የሚንቀሳቀሰውና የብዙ ሙዚቀኞችን…
Read 1680 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና