ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
አርቲስት አብርሃም ወልዴ፣ ለሰርጉ ወጪ በሚል በጎፈንድሚ እና በተለያየ መንገድ ከሰበሰበው ከ2.2 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ውስጥ 1.9 ሚሊዮን ብር በደቡብ ጉራጌ፣ በሰሜን ሸዋ ፍቼ ከተማ፣ በሰቆጣና በደብረብርሃን ለሚገኙ አራት የበጎ አድራጎት ተቋማት ለገሰ። ገንዘቡ የተበረከተው ለጋበር የበጎ አድራጎት ድርጅት፣…
Rate this item
(1 Vote)
የደራሲ ተዋናይትና ፕሮዲዩሰር እስከዳር ግርማይ 3ኛ ሥራ የሆነው “ናፍቆት” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ በበርካታ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮሩ የአጫጭር ልብወለዶች ስብስብ የሆነው “ናፍቆት” በማህበራዊ፣ በፍቅርና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ ሀሳቦች ማካተቱም ታውቋል፡፡ በ162 ገጽ የተቀነበበው መጽሀፉ በ300 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ የመጽሀፉ…
Rate this item
(0 votes)
“ተጓዥ ኪነ ጥበብ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሀምሌ 22 ቀን 2015 ዓ.ም አራት ኪሎ በሚገኘው አምባሳደር ሞል ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በእለቱ ግጥም፣ መነባንብ፣ ድራማ፣ ቴአትር፣ ሙዚቃ፣ ውዝዋዜ፣ ሰርከስ፣ ሥዕልና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
በእየሩሳሌም ሹምዬ የተዘጋጀው ”ራስህን የመሆን ምስጢር” የተሰኘው መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ደራሲዋ በመጽሐፉ ጀርባ ላይ ባሰፈረችው መልዕክት፤ ”ባለፉት አሥርት ዓመታት የህይወት ሂደቴ ውስጥ የተማርኩት፣ የተገነዘብኩት፣ የሄድኩበትና ለዛሬው በነጻነቴ ልክ የሚሰፈረው፣ በነጻ ፍቃዴና ፍላጎቴ፣ በእስትንፋሴ ሙሉ የማጣጥመው የህይወት ምዕራፌ ካደረሱኝ ምስጢሮች መካከል…
Rate this item
(0 votes)
• የኮሎኔሉ ታሪክ - ከመጽሐፍ አዟሪነት እስከ የጦር አዛዥነትከአጼ ኃይለሥላሴ ዘመን አንስቶ በአራት መንግሥታት ውስጥ ያለፉትና ከመጻህፍት አዟሪነት እስከ ከፍተኛ የጦር አዛዥነት የደረሱት ኮሎኔል ፈቃደ ገብረየሱስ የጻፉት “የኔ መንገድ“ የተሰኘ ግለ-ታሪክ (ኦቶባዮግራፊ)፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በግዮን ሆቴል ግሮቭ ጋርደን ተመርቋል፡፡በ653…
Rate this item
(0 votes)
 “ወጣ ፍቅር ወጣ” በተሰኘው የመጀመሪያ ነጠላ ዜማው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተቀባይነትን ያገኘው ድምፃዊ፤ የግጥምና ዜማ ደራሲ ብስራት ሱራፊል አበበ ሁለተኛ ስራ የሆነው “ማለፊያ” አልበም ሀምሌ 14 ቀን 2015 ዓ.ም ለአድማጭ እንደሚቀርብ ተገለፀ፡፡ ይህንን የገለፀው በሙዚቃ ኢንዱስትሪው በስፋት የሚንቀሳቀሰውና የብዙ ሙዚቀኞችን…
Page 8 of 316