ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የቀድሞው የፓርላማ አባልና የአሁኑ ዲፕሎማት የአቶ አማኑኤል አብርሃም ሁለተኛ ስራ የሆነው “ወላይታ በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ“ የተሰኘ መፅሃፍ ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ወላይታ ከጥንት እስከ አሁን የተጓዘበትን ታሪክ፣ባህል፣ሀይማኖትና ስብዕና በዝርዝር የሚያስቃኝ ሲሆን ከሽፋን ስዕሉ ትርጉም ገለፃ ጀምሮ በርካታ ጉዳዮች በውስጡ መያዙን የመፅሀፉ…
Read 11156 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 August 2022 12:34
የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ “የ፭ ግጥም እድሜ” መድበል በዛሬው ዕለት ገጣሚው በሚገኝበት ለውይይት ይቀርባል
Written by Administrator
ዋልያ መጻሕፍት በየሳምንቱ የሚያዘጋጀው የመጻህፍት ውይይት መርሓግብር፣ በዛሬው ዕለት የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራን “የ፭ ግጥም እድሜ” መጽሐፍ ለውይይት ያቀርባል፡፡ በዚህ መርሃግብር ታዳሚያን ከገጣሚው ጋር ከሚያደርጉት የፊት ለፊት ውይይት በተጨማሪ መጽሐፍ የማስፈረም ሥነሥርዓት እንደሚኖር ታውቋል፡፡መርሐግብሩን ዛጎል የመጻሕፍት ባንክና ዋልያ መጻሕፍት በትብብር የሚያሰናዱት…
Read 10968 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 20 August 2022 12:38
የሰለሞን ቦጋለ “የራስ መንገድ” ፊልም ሰኞ ይመረቃል፤ በ2ሺ ብር የመግቢያ ዋጋ
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
ገቢው በ2 ቢ. ብር ለሚገነባው የኩላሊት ህክምና ሆስፒታል ማስጀመሪያ ይውላል ድርሰትና ዝግጅቱ የአርቲስት ሰለሞን ቦጋለ የሆነው “የራስ መንገድ”የተሰኘው ፊልም የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በስካይ ላይት ሆቴል ይመረቃል፡፡የምረቃ ሥነሥርዓቱ የመግቢያ ዋጋው 2ሺ ብር ሲሆን እራትን ይጨምራል ተብሏል፡፡በዕለቱ የሚሰበሰበው ገቢም…
Read 21622 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲና ጋዜጠኛ ዘነበ ወላ “አይ ፐሲዜ እና ሌሎች ወጎች” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ከሰሞኑ ለንባብ በቅቷል፡፡ ደራሲው፤”የተከበራችሁ አንባቢያን” በሚል ርዕስ ባሰፈረው ማስታወሻው፤ “እዚህ ጥራዝ ውስጥ የምታገኟቸው ወጎች አዳዲሶችም ከዓመታት በፊት የጻፍኳቸውም ናቸው።” ብሏል።ከአንጋፋ ደራሲያን ጋር ያደረገውንም ቃለ-ምልልስ በዚህ መድበል ውስጥ ማካተቱን…
Read 16559 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከሰት ሳቢያ ላለፉት ሁለት ዓመታት ተቋርጦ የቆየው “ንባብ ለህይወት” የመጻህፍትና የምርምር ተቋማት አውደ ርዕይ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል የተከፈተ ሲሆን ለአምስት ቀናት እንደሚቆይ ታውቋል፡፡በዚህ 5ኛው “ንባብ ለህይወት” አውደ ርዕይ ላይ ደራሲያን፣ የመጻህፍት አሳታሚዎችና አከፋፋዮች እንዲሁም…
Read 17610 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሁለተኛው ዙር “ዱቡሻ” የኪነጥበብ ምሽት ዛሬ አመሻሹ ላይ በሶዶ ከተማ በጉተራ አዳራሽ በተለያዩ የኪነጥበብ መሰናዶዎች ይካሄዳል። በምሽቱ ግጥም፣ ወግ በወላይትኛ፣ ሙዚቃ፣ የታዋቂ ሰዎች ልምድና ተሞክሮና ሌሎችም ዝግጅቶች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ በኪነጥበብ ምሽቱ ላይ ገጣሚያኑ መንበረማሪያም ሃይሉ፣ አስታውሰኝ ረጋሳ፣ ድምፃዊ ዘውዱ በቀለ፣…
Read 12397 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና