ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 25 February 2012 13:38
“Slow Marathon” ሊካሄድ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ሠዓሊ ምህረት ከበደ ስኮትላንድ እና ኢትዮጵያ የሚገኙ ሠዓሊዎችንና ሌሎች ዜጐችን ለማቀራረብ ያደረገችውና ከስኮትላንዷ ሃንትሊ እስከ አዲስ አበባ ያለውን 9439 ኪሎሜትር ርቀት ታሳቢ ያደረገ “Slow Marathon” ሊካሄድ ነው፡፡ ማራቶኑ 8 ሰዓት ያህል የሚፈጅ የእግር ጉዞ በአዲስ አበባ እና ሃንትሊ ይካሄዳል፡፡
Read 993 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
84ኛው የኦስካር ሽልማት ስነስርዓት ነገ ሌሊት ሎስአንጀለስ በሚገኘው የኮዳክ ትያትር ሲካሄድ በኤቢሲ ቻናል የቀጥታ ስርጭት እስከ 40 ሚሊዮን ታዳሚ እንደሚያገኝ ተገምቷል፡፡ በምርጥ ፊልም ፤ በምርጥ ወንድና ሴት ተዋናዮችና በምርጥ ዲያሬክተሮች ምርጫ የሚያሸንፉትን ለመገመት አስቸግሯል፡፡ በ11 ዘርፎች ታጭቶ ከአንድ በላይ ሽልማቶችን…
Read 1079 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዊትኒ ሂውስተን ብቸኛ ልጅ የሆነችው ቦቢ ክሪስቲና ቀጣይ ህይወቷ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች መወሳሰቡን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ የ18 ዓመቷ ቦቢ ክሪስቲና ከእናቷ ሞት በኋላ ሁለት ጊዜ ከጭንቀት ጋር በተያያዘ ሆስፒታል መግባቷን የዘገበው ሲኤንኤን፤ በአደንዛዥ እፅ ሱስና በፋይናንስ ቀውስ ችግር ውስጥ ሳትገባ አትቀርም ብሏል፡፡…
Read 945 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዴንዝል ዋሽንግተን አዲስ ፊልም ‹ሴፍ ሃውስ› በቦክስ ኦፊስ ሳምንታዊ የገቢ ደረጃ እየመራ ነው፡፡ ሰሞኑን በሰሜን አሜሪካ 24.8 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያስገኘው ፊልሙ ለእይታ ከበቃ 11 ቀናት ሆኖታል፡፡ የዓለም ዙርያ ገቢው ደግሞ 102.2 ሚሊዮን ዶላር ደርሷል፡፡ በ85 ሚሊዮን ዶላር በጀት የተሰራው…
Read 1543 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:51
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዳይሬክተሪ ነገ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዘርፉ የመጀመርያ የሆነና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ቅርሶች የሚያስተዋውቀው ዳይሬክተሪ ነገ ከቀኑ 11 ሰዓት መስቀል አደባባይ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን ፊት ለፊት በሚገኘው ወይን ኢትዮጵያ የባህል ምግብ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ደረጃውን በጠበቀ ወረቀት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን Ethiopian Tourism Directory ቅፅ 1 ሙሉ ቀለም ከ200 ገፆች በላይ…
Read 944 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 18 February 2012 10:51
“በሃይማኖት ሽፋን… አስከ መቼ?” ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በወይዘሮ እጅጋየሁ በየነ የተዘጋጀውና በአቡነ ጳውሎስ ሕይወት ታሪክ ላይ ያተኮረው “በሃይማኖት ሽፋን… እስከ መቼ?” ባለ 103 ገፅ መፅሐፍ ከትናንት ወዲያ ማምሻውን ፓትርያርኩ ባልተገኙበት በሂልተን ተመረቀ፡፡ መፅሐፉ ከያዛቸው አርእስቶች መካከል የፓትርያርኩን አለም አቀፍ አገልግሎት ጵጵስና እሃ ስደት፣ ፓትርያክነት እና ለአቡነ ጳውሎስ…
Read 1038 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና