ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሦስት ሳምንት በፊት በካሊፎርንያ ግዛት ኢንድዮ ከተማ በተደረገው የኮቼላ የሙዚቃ ፌስቲቫል፤ ሟቹ ራፐር ቱፓክ ሻኩር፤ ከእነ ስኑፕ ዶግ ጋር በአንድ መድረክ ላይ ሲሰራ መታየቱ እያነጋገረ ነው፡፡ በሙዚቃ ፌስቲቫሉ ላይ ቱፓክ ሻኩር ነፍስ የዘራው ስኑፕ ዶግና ዶር ድሬ ባመነጩት ሃሳብ ሲሆን…
Read 3206 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:27
የኮርያ ዘማቾች በሙዚቃ ዝግጅት ይታሰባሉ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ከ61 ዓመት በፊት ወደ ኮርያ ዘምተው ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርስትያን እና በኮርያ ዘማቾች ፓርክ በሚደረጉ የተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚታሰቡ ተገለፀ፡፡ በኮርያ ዘመቻ የሞቱ 122 ኢትዮጵያውያን ወታደሮች አጽም ተሰብስቦ ባረፈበት ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክርስትያን ፀሎት የሚደረግ ሲሆን ስድስት ኪሎ አፍንጮ…
Read 971 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:27
“ከአድማስ ፊት” ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች ተቋቁሞ የሥነጽሑፍ ዝግጅቶችን በማሰናዳት የሚታወቀው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር፤ 36ኛ ዝግጅቱን ነገ ከሰዓት በኋላ በከተማዋ ባህል አዳራሽ ያቀርባል፡፡ በነገው የኪነጥበብ ዝግጅት ገጣሚ ኤፍሬም ስዩም እና የገመና 2 ተዋናይ ዮሐንስ ተፈራ ልምዳቸውን ያጋራሉ ተብሏል፡፡
Read 1206 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:24
“ኮንቴምፖራሪ ዳንስ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” ቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የጀርመን የባህል ተቋም ምስረታን 50ኛ ዓመት በማስመልከት ከቀረቡ ዝግጅቶች አንዱ የሆነው “ኮንቴምፖራሪ ዳንስ፤ ፕለይ ዊዝ ዘ ሴንስስ” የተሰኘ የዳንስ ትዕይንት ከትናንት ወዲያ ስድስት ኪሎ በሚገኘው የጀርመን ባህል ተቋም ቀረበ፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ አፍሪካ ታዋቂ ከሆኑት የዳንስ ባለሙያዎች አንዱ የሆነው ሴሎ…
Read 1029 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 28 April 2012 13:22
የፒያኖና ጊታር ድግስ ዛሬ ይቀርባል “አሳትፋኝ” ዛሬ ይጀመራል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ሕይወት የሙዚቃ ትምህርት ቤት ያዘጋጀውና ከ4 እስከ 16 ዓመት እድሜ ያሉ ታዳጊ ወጣቶች የሚሳተፉበት የፒያኖና የጊታር ሙዚቃ ድግስ ዛሬ ይቀርባል፡፡ በጣሊያን የባህል ተቋም የሚቀርበውን ድግስ ያዘጋጁት የሙዚቃ ባለሙያና የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህርት ወይዘሮ ሕይወት ማሞ ናቸው፡፡ ከቀኑ 9 ሰዓት ተጀምሮ…
Read 1248 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጌት ፈርኒቸር እና እንጨት ሥራ ድርጅት ያዘጋጀውና መጽሐፍ በማንበብ የዝግጅቱ መግቢያ የሚገኝበት የእግር ኳስ ውድድር ዛሬ በዓለምገና ከተማ ይጠናቀቃል፡፡ በአራት ዙር የተካሄደው ውድድር አሸናፊዎች “አለምገና ታነባለች” በሚል በጐ ሃሳብ የሚሸለሙት መጽሐፍ እንደሆነ የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ አቶ ጌቱ በቀለ ለዝግጅት…
Read 1472 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና