ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 07 April 2012 09:13
“ለልጆች ተረት” እና “አባባ የት ሄደ?” ለንባብ በቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በካህሳይ ገብረሕይወት የተዘጋጀው “ለልጆች ተረት” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ አራት ተረቶችን የያዘው ባለ 35 ገጽ መጽሐፍ ሥዕሎችም ያሉት ሲሆን ዋጋው 20 ብር ነው፡፡ በሌላ በኩል የጂል ከርቲስ እና ቨርጂኒያ ኤሊስ ድርሰት የሆነው “Where is my Daddy?” መጽሐፍ በሃይሉ ንጋቱ ወደ አማርኛ…
Read 7796 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ለዕይታ ከበቃ አምስት ሳምንት ያለፈው ሳይንሳዊ ልቦለድ ፊልም “ጆን ካርተር” ሰሞኑን በዓለም ዙርያ ገቢው 254.53 ሚ ዶላር የደረሰ ሲሆን ከተሰጋው ኪሳራ የመዳን ፍንጭ ማሳየቱን ፎርብስ አስታወቀ፡፡ በወቅቱ በ250 ሚሊዮን ዶላር ከፍተኛ ባጀት ወጥቶበት የተሰራውን ፊልሙን ለማስተዋወቅ ተጨማሪ 100 ሚሊዮን ዶላር…
Read 969 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፈው በ”አፕሪል ዘ ፉል” ዕለት በተካሄደው የሆሊውድ መጥፎ የፊልም ስራዎችና ባለሙያዎች “አዋርድ” ላይ ኮሜድያኑ አዳም ሳንድለር በፀሃፊነት፤ ፕሮዲውሰርነትና ተዋናይነት በሰራባቸው ፊልሞች 10 “ሽልማቶች”ን ሰብስቦ ክብረወሰን አስመዘገበ ፡፡ 32ኛው የራዚስ ስነስርዓት በሳንት ሞኒካ ካሊፎርንያ የተካሄደ ሲሆን ለአሸናፊዎች የሚበረከተው ስጦታ ግምቱ 5…
Read 1013 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰባት የግራሚ ሽልማቶችን የወሰደው አሸር፤ 7ኛ አልበሙን ከሦስት ወራት በኋላ ለገበያ እንደሚያበቃ ኤምቲቪ ኒውስ ገለፀ፡፡ “ሉኪንግ ፎር ማይሰልፍ” የተባለውን የአሸር አልበም አርኤሲ ሪኮርድስ የሰራው ሲሆን አልበሙ ገበያውን የመቆጣጠር አቅም እንዳለው ተጠቁሟል፡፡በሙሉ ስሙ አሸር ቴሪ ራይሞንድ 5ኛ ተብሎ የሚጠራው የ33 ዓመቱ…
Read 1236 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 07 April 2012 09:06
አሽተን ኩቸር ስቲቭ ጆብስን ለመተወን ተመረጠ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የአፕል ኩባንያ ዋንኛው መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ የነበረውን ስቲቭ ጆብስ በሚዘክር ፊልም እንዲተውን አሽተን ኩቸር መመረጡን ሎስአንጀለስ ታይምስ ዘገበ፡፡ የፊልሙ ቀረፃ በቀጣዩ ወር እንደሚጀመር ታውቋል፡፡ አሽተን ኩቸር የታዋቂውን የቴክኖሎጂ ምሁር የህይወት ታሪክ የሚዳስሰውን ፊልም ለመተወን በመልክ መመሳሰል፤ በሞባይልና ኮምፒዩተር ቴክኖሎጂ…
Read 922 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ23 ዓመቷ የሙዚቃ አቀንቃኝ ሪሃና ሰባተኛ አልበሟን እየሰራች፣ ጐን ለጐን የዊትኒን ህይወት በሚተርክ ፊልም ላይ ለመተወን ፍላጎት እንዳላት ተገለፀ፡፡ ሪሃና 6ኛ አልበሟን “ቶክ ዛት ቶክ” ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ ለገበያ ያበቃች ሲሆን ዘንድሮ ወደ ፊልም ትውና በመግባት “ባትልሺፕ” በተባለ ሳይንሳዊ…
Read 1470 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና