ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወጣት ገጣሚያን እና ሙዚቀኞች የሚንቀሳቀሰው “ግጥምን በጃዝ” አስራ አንደኛ ዝግጅቱን በመጪው ረቡዕ ምሽት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ከቀደምት ፀሐፍት ግጥሞች በሚያቀርብበት ዝግጅት አርቲስት ግሩም ዘነበ ትወና፣ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም ወግ፣ እንዲሁም ለዝግጅቱ አዲስ የሆኑ ገጣሚያን ይርጋ…
Read 1226 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ እንግዳ የተዘጋጀው “የፈላስፎች ጉባኤ” መፅሐፍ እንደገና ታትሞ ከትናንት ወዲያ ምሸት በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ሕንፃ ተመረቀ፡፡ 11 ልቦለዶችን ያካተተው ባለ 168 ገፆች መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ነው፡፡
Read 908 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ እንግዳ የተዘጋጀው “የፈላስፎች ጉባኤ” መፅሐፍ እንደገና ታትሞ ከትናንት ወዲያ ምሸት በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ሕንፃ ተመረቀ፡፡ 11 ልቦለዶችን ያካተተው ባለ 168 ገፆች መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ነው፡፡ በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ…
Read 837 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:33
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ 2500 መፃሕፍት በእርዳታ አገኘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ባህል ጥናት ትምህርት ክፍል በእንግሊዝ ይኖሩ ከነበሩት ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ 2500 መፃሕፍትን በእርዳታ አገኘ፡፡ አሁን በሕይወት የሌሉት የኦክስፎርድ ዩንቨርሲቲ ምሩቅ ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ ከሰጧቸው መፃሕፍት አብዛኞቹ የፍልስፍና ናቸው፡፡ ለመፃሕፍቱ በእርዳታ መገኘት ምክንያት የሆኑት የዩኒቨርሲቲው ታሪክና ባህል…
Read 1228 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:28
ለአውስትራሊያዊው መሸኚያ የተዘጋጀው ኤግዚቢሽን በስኬት ተጠናቀቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቴዲ አፍሮ “ጥቁር ሰው” የሙዚቃ ክሊፕ ላይ ጣሊያኒያዊ ገፀ ባህርይ በመወከል የተሳተፈውን የአውስታራሊያ ተወላጅ ስላቪኮ ባለስኪ ለማመስገንና ወደሃገሩ ለመሸኘት የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ በተዘጋጀው የስእል ኢግዚቢሽን ላይ ከቀረቡት አስር ስዕሎች ስምንቱ እንደተሸጡ የኤግዚቢሽኑ አዘጋጅና የሳቢሳ ፊልም ፕሮዳክሽን ባለቤት ተስፋዬ ወ/አገኝ ገለፀ፡፡…
Read 791 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሳምንት በፊት 75ኛ ዓመት ልደቱን ያከበረው ሞርጋን ፍሪማን በዘንድሮ የፊልም ስራዎቹ ማስተዋወቂያ መድረኮች ላይ የግሉን የፖለቲካ አጀንዳ ማራመዱ አንዳንድ ፖለቲከኞችንና የፊልም ኩባንያውን ዋርነር ብሮስ ሃላፊዎች እንዳስከፋ ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር ዘገበ፡፡ ሞርጋን ፍሪማን ከወራት በፊት በሲኤንኤን የፒርስ ሞርጋን ሾው በቀረበበት ወቅት፤…
Read 1078 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና