ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያና አሜሪካ ሙዚቀኞች ጥምረት የሚንቀሳቀሰው ደቦ የሙዚቃ ባንድ፤ የመጀመሪያ አዲስ አልበሙን ለዓለም ገበያ እንደሚያቀርብ ተገለፀ፡፡ አልበሙ “ደቦ ባንድ” የሚል መጠሪያ የተሰጠው ሲሆን ከሚቀጥለው ማክሰኞ ጀምሮ በሲዲ፤ በኤልፒ እና በተለያዩ የዲጂታል ፎርማቶች ለገበያ እንደሚቀርብ ያመለከተው ኤንፒአር የተባለ ድረገፅ፤ አልበሙ “የፍቅር ወጋገን”፣…
Read 1041 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሳምንት በፊት ከኬቲ ሆልምስ ጋር ለአምስት ዓመት የዘለቀ ትዳሩ የፈረሰበት ቶም ክሩዝ፤ ለከፍተኛ የኑሮ ቀውስ መዳረጉን ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ኬቲ ሆልምስ ለፍርድ ቤት ባስገባችው የክስ ማመልከቻ፤ ቶም ክሩዝን ለመፍታት የወሰነችው ከቤተሰቡ ይልቅ “ሳይንቶሎጂ” ለተባለው ሃይማኖቱ ያልተገባ ትኩረት አብዝቷል በሚል ምክንያት መሆኑን…
Read 1122 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዘ አሜዚንግ ስፓይደር ማን” ባለፈው ማክሰኞ በሰሜን አሜሪካ ሲታይ በአንድ ምሽት 35 ሚሊዮን ዶላር በማስገባት አዲስ ሪከርድ አስመዝገበ፡፡ ፊልሙ ከአምስት ዓመት በፊት በ27.9 ሚሊዮን ዶላር “ትራንስፎርመርስ” የተባለው ፊልም ያስመዘገበውን የ27.9 ሚሊዮን ዶላር ሪከርድ ነው የሰበረው፡፡ እስከ ነገ እሁድ ድረስ የፊልሙ…
Read 1389 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከ30ኛው ኦሎምፒያድ ጋር ተያይዞ በሚከናወነው ዓለም አቀፍ የለንደን ፌስቲቫል ላይ የሚሳተፈው ኢትዮጵያዊ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም አገራችን የሯጮች ብቻ ሳይሆን የገጣሚዎችም አገር ናት ሲል ተናገረ፡፡ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም ከ204 የኦሎምፒክ ተሳታፊ አገራት የተውጣጡ ገጣሚዎች በሚሳተፉበትና የለንደን ፌስቲቫል ዝግጅት አካል በሆነው “ዘ…
Read 2128 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 30 June 2012 12:46
“የኢትዮጵያ ተስፋዎች” ፊልም ለሕዝብ ቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
መጪውን የለንደን ኦሎምፒክ አስመልክቶ አዲስ አበባ በሚገኘው የእንግሊዝ ኤምባሲ ድጋፍ አድራጊነት የተሰራው “የኢትዮጵያ ተስፋዎች” (Hopes of Ethiopia) ፊልም ከትናንት ወዲያ ምሽት ለሕዝብ ቀረበ፡፡ በላፍቶ ሞል ያቀረበው የ10 ደቂቃ ፊልም ላይ የኢትዮጵያ የመጀመርያዋ ሴት የኦሎምፒክ ዋናተኛ ያኔት ስዩም፣ የ800 ሜትር ሯጭ…
Read 1040 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“መምህሩ” እየተሸጠ ነው በፀሃፌ ተውኔት፣ ጋዜጠኛና ደራሲ ቴዎድሮስ ተክለአረጋይ የተዘጋጀው “ፍልስምና ፪” ከዛሬ ጀምሮ ለንባብ እንደሚበቃ አዘጋጁ ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ የአውራምባ ማህበረሰብ መሪ፣ ዙምራ ኑሩ መጋቤ ሃዲስ መምህር እሸቱ፣ አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን፣ አርኪቴክት ሚካኤል ሽፈራውና ሌሎች ባለሙያዎች በመፅሃፉ…
Read 1755 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና