Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 18 August 2012 13:39

የለዛ ሽልማት የመጨረሻ ዕጩዎች ታወቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሸገር ኤፍ.ኤም 102.1 የለዛ ፕሮግራም አድማጮች በሚሰጡት ድምፅ መሠረት የዓመቱን ምርጥ የኪነጥበብ ስራዎችና ባለሙያዎች በመለየት ለሚካሄደው ዓመታዊ የሽልማት ስነ-ስርዓት የመጨረሻ ዕጩዎች እንደታወቁ ተገለፀ፡፡ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ለሚካሄደው የሽልማት ስነስርዓት አድማጮች በYahoonoo.com ድምፅ ሲሰጡ የቆዩ ሲሆን በየዘርፉ ምርጥ ስራዎችና ጥበበኞች ተለይተዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሬዲዮ የመዝናኛ ዝግጅት ክፍል ባልደረባና ለረዥም ዓመታት “ምን ያዝናናዎታል” ዝግጅትን በማቅረብ የምትታወቀው ጋዜጠኛ የእናት ፋንታ ውቤ በከፈተችው ሆቴል ቋሚ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደምታቀርብ ገለፀች፡፡ የእናት ፋንታ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀችው፤ ከቤተሰቦቿ ጋር በከፈተችውና ፒያሳ በሚገኘው የ“ኤልቤት” ሆቴል ዝግጅቶቹ ከነገ ጀምሮ…
Rate this item
(1 Vote)
በጋዜጠኛ ዓዲስ ዓለም ሃጎስ በትግርኛ የተፃፈው “ምወዳዕታ መአልቲ” የአጫጭር ልቦለዶች መድበል ከዛሬ ጀምሮ በመቀሌ ከተማ ለንባብ እንደሚበቃ ፀሃፊው ገለፀ፡፡ በመቀሌ ከተሠራጨ በኋላ በአዲስ አበባና በሌሎች ክልሎች የሚሰራጨው ባለ 104 ገፅ መፅሐፍ ለገበያ የቀረበበት ዋጋ 30 ብር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት…
Saturday, 18 August 2012 13:33

“አየሁሽ” ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በመሃመድ ዳውድ ተፅፎ በዘሪሁን አስማማውና በሳሙኤል ደበበ የተዘጋጀው “አየሁሽ” የፍቅር ኮሜዲ ፊልም ነገ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ራሱ ዘሪሁን አስማማው፣ መኮንን ላዕከ፣ ህሊና ጌታቸው፣ ካሳሁን ፍስሃ (ማንዴላ)፣ ወሳኝነህ ኃይሉ (እሙሹ)፣ ፍሬህይወት ባህሩ፣ ማርታ ካሳ፣ ሮዛ ፈለቀ እና…
Rate this item
(0 votes)
አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ዘንድሮው ለእይታ በበቃው “የመጨረሻዋ ቀሚስ” የተሰኘ ትራጄዲ ፊልም ላይ እንደሚወያይ ማህበሩ አስታወቀ፡፡ በመጪው ሐሙስ ምሽት፣ በሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል በሚቀርበው ዝግጅት ላይ የፊልም ባለሙያዎች፣ “የመጨረሻዋ ቀሚስ” አዘጋጆች እና የጥበቡ አድናቂዎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ፊልሙ ለሕዝብ እይታ…
Rate this item
(0 votes)
የብራድ ፒት እና የአንጀሊና ጆሊ የሠርግ ሥነ ስርዓት በደቡብ ፈረንሳይ ዛሬ እንደሚፈፀም ሲዘገብ ቢቆይም በመረጃው እርግጠኛ ለመሆን አለመቻሉን የተለያዩ ዘገባዎች አመለከቱ፡፡ ሁሉቱ የፊልም ተዋናዮች ላለፉት ሰባት አመታት የቆዩበትን የፍቅር ግንኙነት ዛሬ በጋብቻ ያስሩታል ሲል በቅድሚያ የገለፀው “ሄሎ ማጋዚን” ነበር፡፡ ከትናንት…