Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በእንግሊዛዊው ወጣት ተዋናይ ዳንኤል ራድክሊፍ ተተውኖ ከወራት በፊት ለእይታ የበቃው “ዘ ውመን ኢን ብላክ” የተሰኘው ፊልም አስፈሪነት በእንግሊዛውያን ላይ ቅሬታ መፍጠሩን ዴይሊ ቴሌግራፍ ዘገበ፡፡ በሆረር ፊልሙ ይዘት የተበሳጩ ከ120 በላይ እንግሊዛውያን ቤተሰቦች በብሪታኒያ የፊልም ደረጃዎች ምደባን ለሚሰራ ተቋም የቅሬታ ማመልከቻ…
Rate this item
(0 votes)
በኢንድያና ጆንስ ፊልሞቹ ዓለም አቀፍ ዝና ያተረፈው ሃሪሰን ፎርድ 70ኛ ዓመቱን ባለፈው ሰሞን ደፈነ፡፡ የራስ ፀጉሩን ሙሉ ለሙሉ መላጨቱ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ አስተያየት ሰጭዎች ሃሪሰን ፎርድ በፀጉሩ ፋሽን ተወዳጅ እንደነበር ሲገልፁ መላጨቱ የሚለይበትን የትወና ውበት የሚያጠፋ ነው በሚል ተችተውታል፡፡ ሃሪሰን ፎርድ…
Saturday, 28 July 2012 10:26

ስፓይስ ገርልስ ኦሎምፒክን ይዘጋሉ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በ1990ዎቹ በፖፕ ሙዚቃቸው በመላው ዓለም ተወዳጅ የነበሩት ስፓይስ ገርልስ፤ በ30ኛው ኦሎምፒያድ የመዝጊያ ስነስርዓት ዋና ኮንሰርት አቅራቢ እንደሆኑ ተገለፀ፡፡ በለንደን ኦሎምፒክ የመዝጊያ ስነስርዓት በሚቀርቡ የሙዚቃ ድግሶች ዋናውን ድምቀት ይፈጥራሉ የተባሉት ስፓይስ ገርልስ ከተበታታኑ በኋላ የሙዚቃ ቡድናቸውን ለኮንሰርት ስራ ያጣመሩት ከ5 ዓመት…
Rate this item
(0 votes)
በአዲሱ ዓመት የሚቀርበው “ከለርስ ኦቭ ዘ ናይል ዓለምአቀፍ የፊልም አውደርእይ” አካል እንደሆነ የተነገረለት የኢትዮ ሲኒማ የግማሽ ቀን አውደ ጥናት ዛሬ ይካሄዳል፡፡አውደ ጥናቱን ብሉ ናይል የፊልም እና ቴሌቪዢን አካዳሚ ከኢትዮጵያ ፊልም ሰሪዎች ማህበር ጋር በመሆን ያሰናዱት ሲሆን የሚቀርበውም ካዛንቺስ በሚገኘው ጁፒተር…
Rate this item
(0 votes)
ቅዱስ ፊልም ፕሮዳክሽን ሰርቶት ዮሐንስ ተረፈ ፕሮዲዩስ ያደረገው “ቁንጮ” ኮሜዲ ድራማ ፊልም ሊመረቅ ነው፡፡ ቴዎድሮስ አበራ የፃፈውና ዮሐንስ ተረፈ ያዘጋጀው የ96 ደቂቃ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ እና በክልል የግል እና የመንግስት ሲኒማ ቤቶች የሚመረቅ ሲሆን ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በኢትዮጵያ…
Rate this item
(0 votes)
አራት ኪሎ ዳግማዊ ምኒሊክ መሠናዶ ት/ቤት ግቢ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ የሥነጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት የዘንድሮ ተመራቂ ተማሪዎች የሥዕል ሥራዎቻቸውን አውደርእይ ለሕዝብ አሳዩ፡፡ አውደርእዩ የቀረበው ከትናንት በስቲያ በትምህርት ቤቱ ቅጽር ግቢ ሲሆን እ.ኤ.አ ሴፕቴምበር 30 ድረስ ይቆያል፡፡ ትምህርት ቤቱ…