ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
ፀሐፌ ተውኔት እና ጋዜጠኛ ዘካርያስ ብርሃኑ የፃፈውና አርቲስት ዘውዱ አበጋዝ ያዘጋጀው “የበዓል እንግዶች“ ትያትር ነገ ከሰዓት በኋላ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ ዘወትር እሁድ ከቀኑ 8፡30 ለተመልካች በሚቀርበው ትያትር ላይ ሃና ተረፈ፣ ተስፋ ብርሃኔ፣ ዮናስ ጌታቸው፣ ትዕግስት ግርማ፣ ሸዊት ከበደ…
Rate this item
(0 votes)
በሻሸመኔ ኪነጥበባት አፍቃሪዎች የተቋቋመው ከአድማስ ፊት የሥነጽሑፍ ማህበር ወርሃዊ ኪነጥበባዊ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የዝግጅቱ አስተባባሪ ጋዜጠኛ ዳንኤል ሰሎሞን ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ ነገ ከቀኑ 9 ሰዓት በሻሸመኔ የባህል አዳራሽ በመገኘት ልምዳቸውን የሚያጋሩት “የሰው ለሰው” ተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ እናት እና ልጅ…
Rate this item
(0 votes)
የቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ሕይወት ዙሪያ የተፃፈው “ያልተነገረለት የሀገር ባለውለታ” መጽሐፍ ነገ ከቀኑ 8፡30 አትክልት ተራ አካባቢ በሚገኘው ሃይካን ሆቴል ይመረቃል፡፡ በወይዘሮ ይድነቃቸው አሰፋ የተዘጋጀው ባለ 243 ገጽ መጽሐፍ፤ ባለ ስድስት ክፍል ሲሆን ዋጋውም ለሐገር ውስጥ 40 ብር፣ ለውጭ ሀገራት…
Rate this item
(0 votes)
ሜሮን ጌትነት ደርሳው ከቶማስ በየነ እና ዮሐንስ ገብረአብ ጋር ያዘጋጁት “ያልተከፈለበት” የ98 ደቂቃ ሮማንቲክ ድራማ ፊልም፤ ሰኞ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ትዳርና ተግዳሮቱ ላይ በተሰራው ፊልም ላይ ሕሊና ሲሳይ፣ ሰሎሞን ቦጋለ፣ ሜሮን ጌትነት እና ሌሎች ተውነውበታል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ደራሲ አስቻለው ከበደ በቱርክ ፔን ሴንተር በተዘጋጀ የሥነጽሑፍ ውድድር አሸነፈ፡፡ ደራሲው በአጭር ልቦለድ ዘርፍ ለሽልማት የበቃው በTurkish PEN Translation & Linguistic Rights Committee እና የኢትዮጵያ ፔን ቦርድ ምርምር የተለያዩ ለውድድር የቀረቡ የሥነ ፅሁፍ ሥራዎች ላይ ጥናት ካደረጉ በኋላ እንደሆነ ታውቋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
,በወጣት ከያንያን ተቋቁሞ ወጣትና አንጋፋ ገጣሚያን፣ ሙዚቀኞች እና ሌሎች የኪነጥበባት ባለሙያዎች ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት “ግጥምን በጃዝ” 12ኛ ዝግጅቱን ረቡዕ ያቀርባል፡፡ ከእለት እለት የአቅራቢዎቹና የታዳሚዎቹ ቁጥር እየጨመረ የመጣው “ግጥምን በጃዝ”፤ ዝግጅቶቹን በዋቢሸበሌ ሆቴል እያቀረበ ሲሆን ለዝግጅቱም የሆቴሉ ባለቤቶች የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ንጉሣውያን ቤተሰብ…