ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዩኒቲ የፀጉር ውበት ማሰልጠኛ ተቋም በፀጉር ሥራ ፋሽን ከአንድ ወር እስከ ስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እንደሚያስመርቅ አስታወቀ፡፡ በመጪው ቅዳሜ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትር እና ባህል አዳራሽ 250 ተማሪዎች የሚመረቁ ሲሆን ተቋሙ ተማሪዎችን አሰልጥኖ ሲያስመርቅ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው፡፡
Read 1331 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የድምፃዊ ኃይልዬ ታደሰ “ፍቅር” የዘፈን አልበም ከትናንት ወዲያ ጀምሮ በካሴትና በሲዲ ለገበያ ቀረበ፡፡ 13 ዘፈኖች የተካተቱበትን አልበም አበጋዙ ክብረ ወርቅ ሺዎታ እና ኤልያስ መልካ ያቀናበሩት ሲሆን ይልማ ገብረአብ፣ ኤልያስ መልካ፣ ጎሳዬ ተስፋዬ፣ መሠለ ጌታሁን እና ቴዎድሮስ ካሳሁን በግጥም እና ዜማ…
Read 1941 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሄቨን ኦፍ ኩሽ ፊልም ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው “የኩሽ ምድር” ልብ ሰቀላ ድራማ ፊልም ነገ በአዲስ አበባ እና በክልል ሲኒማ ቤቶች እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ በሌሊሳ አለማየሁ ተፅፎ አርአያ ኪሮስ ያዘጋጀው ፊልም የ100 ደቂቃ ርዝመት ያለው ሲሆን ለመሥራት ሁለት ዓመት ፈጅቷል ተብሏል፡፡ በፊልሙ…
Read 1535 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአንባቢያን ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን የተቀዳጀው “ዴርቶጋዳ” መፅሐፍ ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ የልብወለዱን ሦስተኛ ክፍል ለንባብ አበቃ፡፡ “ዣንቶዣራ” በሚል ርእስ የቀረበው 304 ገፆች ያሉት ልብወለድ መፅሐፍ ለአገር ውስጥ ገበያ በ45 ብር፣ ለውጭ ገበያ ደግሞ በ25 ዶላር ቀርቧል፡፡ ይስማዕከ ከ”ዴርቶጋዳ” በተጨማሪ “ራማቶሃራ”፣ “ተልሚድ”፣…
Read 10854 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አየርላንዳዊው የሮክ ሙዘቀኛ ፤ በጎ አድራጊ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቦብ ጌልዶፍ የዓለም ሃብታም አገራት በድህነት ለሚሰቃዩ ህዝቦችና አገሮቻቸው እርዳታ ለመስጠት የገቡትን ቃል አክብረው እንዲሰሩ መታገሉን እንደቀጠለ ተገለፀ፡፡ ሰር ቦብ ጌልዶፍ በ1984 እ.ኤ.አ ሚጅ ኡሬ ከተባለ ሌላ ሙዚቀኛ ጋር በኢትዮጵያ…
Read 1716 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ኦፕራ ዊንፍሬይ ከፍተኛ ክፍያ በማግኘት የመዝናኛውን ኢንዱስትሪ በቀዳሚነት እንደምትመራ ፎርብስ መፅሄት አመለከተ፡፡ ካለፈው አመት ጀምሮ አዲስ በከፈተችው ‹ኦውን› የተባለ የቴሌቭዥን ኔትዎርክ ስኬታማ ለመሆን ያልቻለችው ኦፕራ፤ ዘንድሮ 165 ሚሊዮን ዶላር ገቢ በማግኘት መሪነቱን መያዟን የገለፀው ፎርብስ፤ ከፍተኛውን ክፍያ በማግኘት የመዝናኛ ኢንዱስትሪውን…
Read 2856 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና