ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:33
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ 2500 መፃሕፍት በእርዳታ አገኘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ባህል ጥናት ትምህርት ክፍል በእንግሊዝ ይኖሩ ከነበሩት ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ 2500 መፃሕፍትን በእርዳታ አገኘ፡፡ አሁን በሕይወት የሌሉት የኦክስፎርድ ዩንቨርሲቲ ምሩቅ ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ ከሰጧቸው መፃሕፍት አብዛኞቹ የፍልስፍና ናቸው፡፡ ለመፃሕፍቱ በእርዳታ መገኘት ምክንያት የሆኑት የዩኒቨርሲቲው ታሪክና ባህል…
Read 1187 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:28
ለአውስትራሊያዊው መሸኚያ የተዘጋጀው ኤግዚቢሽን በስኬት ተጠናቀቀ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በቴዲ አፍሮ “ጥቁር ሰው” የሙዚቃ ክሊፕ ላይ ጣሊያኒያዊ ገፀ ባህርይ በመወከል የተሳተፈውን የአውስታራሊያ ተወላጅ ስላቪኮ ባለስኪ ለማመስገንና ወደሃገሩ ለመሸኘት የሚያስችል ገንዘብ ለማሰባሰብ በተዘጋጀው የስእል ኢግዚቢሽን ላይ ከቀረቡት አስር ስዕሎች ስምንቱ እንደተሸጡ የኤግዚቢሽኑ አዘጋጅና የሳቢሳ ፊልም ፕሮዳክሽን ባለቤት ተስፋዬ ወ/አገኝ ገለፀ፡፡…
Read 738 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሳምንት በፊት 75ኛ ዓመት ልደቱን ያከበረው ሞርጋን ፍሪማን በዘንድሮ የፊልም ስራዎቹ ማስተዋወቂያ መድረኮች ላይ የግሉን የፖለቲካ አጀንዳ ማራመዱ አንዳንድ ፖለቲከኞችንና የፊልም ኩባንያውን ዋርነር ብሮስ ሃላፊዎች እንዳስከፋ ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር ዘገበ፡፡ ሞርጋን ፍሪማን ከወራት በፊት በሲኤንኤን የፒርስ ሞርጋን ሾው በቀረበበት ወቅት፤…
Read 1037 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ስኖው ዋይ ኤንድ ሃንትስ ማን” ባለፈው ሳምንት 56.26 ሚሊዮን ዶላር በሰሜን አሜሪካ አስገብቶ በምረቃው ሰሞን የአመቱን ከፍተኛ ገቢ በአራተኛ ደረጃ በማስመዝገብ የቦክስ ኦፊስ የገቢ ደረጃን እየመራ ነው፡፡ ፊልሙ በተለይ እድሜያቸው ከ18 እስከ 25 በሆኑ ልጃገረዶች ዘንድ መወደዱ ይገለፃል፡፡ በተቀረው የዓለም…
Read 799 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በ250 ሚሊዮን ዶላር በጀት የተሰራው “ዘ ዳርክ ናይት ራይዝስ” ከአምስት ሳምንት በኋላ ለገበያ ሲበቃ ከፍተኛ ገቢ ሊኖረው እንደሚችል ተገምቷል፡፡ በፊልሙ ላይ የባትማን ገፀባህርይ የሚተውነው ክሪስትያን ቤል ሲሆን አና ሃታዌይ ፤ ቶም ሃርዲ፤ ማይክል ኬን፤ ጋሪ ኦልድማን፤ ሊያም ኔሰንና ሞርጋን ፍሪማን…
Read 831 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የመጀመርያ አልበሙን ካወጣ 20 ዓመታት ያስቆጠረው አሸር “ሉኪንግ 4 ማይሰልፍ” የተሰኘ አዲስ አልበሙን የፊታችን ማክሰኞ ለገበያ ያበቃል፡፡ የአሸር አዲስ አልበም በአር ኤንድ ቢ እና በኤሌክትሮኒክ የሙዚቃ ስልቶች የተሰሩ 14 ዘፈኖችን ይዟል፡፡ ከሮይተርስ ጋር ባደረገው ቃለምልልስ አዲሱን አልበም በተዋበ ጥበብ መስራቱን…
Read 787 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና