ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:59
“ጥቁር ሰው” የሙዚቃ ክሊፕ ላይ ውይይት ተካሄደ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር በቅርቡ የተመረቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን “ጥቁር ሰው” ቪዲዮ ክሊፕ ለውይይት አቀረበ፡፡ ከትናንት ወዲያ ምሽት በሩስያ የሳይንስ እና ባህል ማዕከል ፑሽኪን አዳራሽ በተከናወነው ውይይት፤ የፊልም ባለሙያዎችና የጥበቡ አፍቃሪዎች ስለፊልም ጥበብ፣ ስለ ክሊፑ ፕሮዳክሽን እና ይዘት እንዲሁም ስለ…
Read 1320 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአቶ አራጌ ታረቀኝ የተፃፈው “በእንባ በራስ አፈር” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ በ3 ሰዓት ይመረቃል፡፡ የግጥም መፅሐፉ የሚመረቀው አምቦ መንገድ በሚገኘው የጀነራል ዊንጌት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ሁለገብ አዳራሽ ውስጥ ነው፡፡ በአቶ አራጌ ታረቀኝ የተፃፈው “በእንባ በራስ አፈር” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ ከጧቱ በ3…
Read 790 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአፓርታይድ ደቡብ አፍሪካ መብት የጠየቁ ሕፃናት በግፍ የተጨፈጨፉበትን ሰኔ 9 ምክንያት (መነሻ) በማድረግ በየዓመቱ የሚከበረው የአፍሪካ ሕፃናት ቀን ትናንት ከጧቱ 2 ሰዓት እስከ ቀኑ 9 ሰዓት በአዲሱ የአፍሪካ ሕብረት አዳራሽ ተከበረ፡፡ አርቲስት ቻቺ ታደሰ በሥራ አስኪያጅነት የምትመራው “ዊንግስ ኢጁኬሽን እና…
Read 2572 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመስፍን ኃይለኢየሱስ (ጠጆ) እና ቴዎድሮስ ስዩም ተፅፎ የተዘጋጀው “ሜድ ኢን ቻይና” ልብ አንጠልጣይ አስቂኝ ፊልም ነገና ሰኞ ይመረቃል፡፡ በአዲስ አበባ እና በክልል በሚገኙ የግል ሲኒማ ቤቶች የሚመረቀው ፊልምን ለመሥራት ከአንድ አመት በላይ የፈጀ ሲሆን የ100 ደቂቃ ርዝመት እንዳለው አዘጋጆቹ ተናግረዋል፡፡ከሀገር…
Read 996 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:54
ዮአሰ ጥበብ” ዘመናዊ ፋብሪካውን ዛሬ ያስመርቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሀገር ውስጥ እና በውጪ ሀገራት ለገበያ የሚቀርቡ ባህላዊ አልባሳትን በዘመናዊነት የሚያመርት ፋብሪካ ማቋቋሙን “ዮአስ ጥበብ” አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ጥቃቅን እና አነስተኛ ምርቶች ማምረቻና መሸጫ ቀበሌ 04 የሚመረቀውን ፋብሪካ በዋና ሥራ አስኪያጅነት የሚመሩት ዲዛይነር ሽታዬ ክንፈ…
Read 833 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 16 June 2012 12:52
ባለሀብቶች ፊልም ላይ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ተጠየቁ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ትናንት ምሽት ቦሌ በሚገኘው ኩሪፍቱ ዲፕሎማት ላውንጅ በተካሄደ ስብሰባ ላይ ባለሀብቶች በፊልም ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን አፍስሰው ተጠቃሚ በመሆን ለጥበቡ እድገት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ተጠየቁ፡፡ ስብሰባውን ያዘጋጀው በመጪው አዲስ አመት “Colours of the Nile” ዓለም አቀፍ ፊልም አውደርዕይ የሚያቀርበው ብሉናይል ፊልም…
Read 710 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና