ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም የኪነጥበባት እና የማስታወቂያ ድርጅት በየዓመቱ የሚታተመው የግብይትና መረጃ መጽሐፍ ዘንድሮ ለአራተኛ ጊዜ ታትሞ ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሂልተን ተመረቀ፡፡ በ1999 ዓ.ም በአርቲስት ፈቃዱ ተክለማርያም፣ በኢንጂነር አብይ ፍቃዱ እና በኢንጅነር ብስራት ዳንኤል የተመሠረተው ድርጅት ያስመረቀው መጽሐፍ፤ 856 ገፆች ያሉት…
Read 626 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 02 June 2012 10:48
የኪነጥበብ ባለሙያዎች አሊያንስን ሊያመሰግኑ ነው
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ፣ ለኢትዮጵያውያን ከያንያን ለሰጠው አገልግሎት ምስጋና ለማቅረብ ያለመ ኪነጥበባዊ ዝግጅት እንደተሰናዳ ተገለፀ፡፡ “የኪነጥበባት ባለሙያዎች ላከበሩን አክባሪ መሆናችንን ለማሳየትና ከ100 ዓመት በላይ ያገለገለውን አልያንስን ለማመስገን ነው ዝግጅቱን የምናቀርበው” ያለው አርቲስት ዳዊት ፍሬው “የራሳችን ተቋማት ትምህርት እንዲወስዱበት አሊያንስን ማመስገን አስፈልጎዋል”…
Read 797 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 02 June 2012 10:47
“ፍለጋ” የግጥምና የወግ መድበል ለገበያ ቀረበ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በዓለማየሁ ታዬ (ኢንሹ) የተደረሰውና “ፍለጋ” የተሰኘው አዲስ የወጐችና የግጥሞች መድበል ትላንት ለንባብ ገበያ ቀረበ፡፡ መጽሐፉ 76 ግጥሞችንና ሦስት ወጐችን ያካተተ ሲሆን፤ የተለያዩ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ይዳስሳል፡፡ በ131 ገፆች የተጠናቀረው መጽሐፉ፤ በጃፋር መጻሕፍት መደብር አከፋፋይነት በ20 ብር እየተሸጠ ነው፡፡
Read 766 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 02 June 2012 10:45
“የጐርደነ ሴረ” መጽሐፍ ነገ ፤“ምስጢር” ረቡዕ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሃጂ አብዱልፈታህ አብዱላህ የተዘጋጀው የጐርደነ ሴረ (የወለኔ ሕዝብ የባህል ሕግ) መጽሐፍ ነገ በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትልቁ አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ ከጧቱ 3 ሰዓት የሚመረቀውን መጽሃፍ አስመልክቶ ደራሲና አዘጋጁ ሃጂ አብዱልፈታህ ለዝግጅት ክፍላችን ሲናገሩ “የባህል ፍትህ ሥርአታችንን አስመልክቶ ያለን ሀገራዊ እውቀት…
Read 754 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ዳዊት ነጋሽ ጽፎ ያዘጋጀውና ኩል ፊልም ፕሮዳክሽን ሰርቶ ያቀረበው “የፍቅር ABCD” የተሰኘ የ99 ደቂቃ ርዝመት ያለው ፊልም ዛሬ በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ የሚመረቀውን ፊልም ሰርቶ ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ከአራት ወር ፈጅቷል፡፡ ሰሎሞን…
Read 901 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዝግጅታችሁ የዜና ሽፋን ዝግጅታችን አጥላልታችኋል በማለት በእናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት ቅሬታ የቀረበበት “የጥበብና እፎይታ” አዘጋጅ ጥበብ ኢትዮጵያ ለብሮድ ካስት ባለሥልጣን ቅሬታ የቀረበበት ሲሆን ባለስልጣኑም ቅሬታውን ተቀብሎ በማጣራት ውሳኔ ሰጠ፡ “እናት የማስታወቂያ ሥራዎች ድርጅት” ንባብ እንዲያድግ ያዘጋጀሁትን የመፃሕፍት ውድድር እና ሽልማት…
Read 763 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና