ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
 የእውቁ አፍሪካዊ አርቲስት ኮፍፊ አሊይድ ኮንሰርት ትላንት በክለብ አዲስ ተካሄደ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ኮፍፊ ኦሊድ በተሰኘ የመድረክ ስሙ የሚታወቀው ተወዳጁ አርቲስት አንቶን ክሪስቶፍ አጌፓ ሙምባ ኦሎሚዴ ትላንት በክለብ አዲስ ስራዎቹን አቅርቧል፡፡ በክለብ አዲስ አዘጃጅነት በተካሄደው በዚህ ኮንሰርት ላይ አንጋፋው አርቲስት…
Rate this item
(1 Vote)
በ2011 ዓ.ም ከከፍተኛ ትምህርት ጥራትና አግባብነት ኤጀንሲ በመጀመሪያ ዲግሪ እውቅና ባገኘባቸው በአካውንቲንግ ኤንድ ፋይናንስ እንዲሁም በማኔጅመንት የትምህርት አይነቶች በርቀት መርሃ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ባለፈው ቅዳሜ መስከረም 8 ቀን 2014 ዓ.ም ቃሊቲ በሚገኘው ካፍደም ሲኒማ አዳራሽ አስመረቀ፡፡ ኮሌጁ በ2011 በአዲስ አበባ…
Rate this item
(0 votes)
 የሶስቱ ወንድማማች ደራያን አራት መፅሐፍት ዛሬ በብሔራዊ ቴአትር ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ ይመረቃሉ፡፡ ደራሲያኑ ወንድማማቾች እንድሪያስ ይዘንጋው፣ ዳዊት ይዘንጋውና ወሰንሰገድ ይዘንጋው የሚባሉ ሲሆን ከአራቱ ሁለቱ ማለትም “ይሁዳ መዳፎች” እና “ዕድወት” የተሰኙ ልቦለድ መፅሀፎች የደራሲ እንድሪያስ ይዘንጋው፣ “የተረሳች” እና ሌሎች የደራሲ ዳዊት…
Rate this item
(1 Vote)
በደራሲና ጋዜጠኛ ሲሞን ሪቭ `one day in septmeber` በሚል ርዕስና በእውቁ ተርጓሚና ደራሲ ጥላሁን ግርማ አንጎ “ከሙኒክ ባሻገር” በሚል ወደ አማርኛ የተመለሰው አዲስ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ በዋናነት በ1972 በሙኒክ ኦሎምፒክ በጥቁሩ መስከረም” የአሸባሪው ቡድን የተፈፀመውን ግድያና የእስራኤል የበቀል…
Rate this item
(0 votes)
በድግሪ መርሃ ግብር በአካውንቲንግና ፋይናንስ በደረጃ በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፎች ደግሞ በማርኬቲንግ በአካውንቲንግና በሰው ሀይል አስተዳደር ሙሉ እውቅና አግኝቶ በማስተማር ላይ ሚገኘው ሳልሳዊ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በአካውንቲንግና በሰው ሀይል አስተዳደር በደረጃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ነሀሴ 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30…
Rate this item
(0 votes)
“የኀፍረት ቁልፍ” የተሰኘው የደሳለኝ ስዩም መፅሐፍ የፊታችን ማክሰኞ በ11 ሰዓት በኢትዮጵያ ሆቴል ይመረቃል፡፡ በዕለቱም የመፅሀፉ ዳሰሳ እና ከመፅሀፉ ታሪክ የተወሰደ ተውኔት የሚቀርብ ሲሆን በምረቃ ሥነ ስነ-ስርዓቱ ላይ ሚካኤል ሽፈራው፣ ገጣሚ ዮሐንስ ምድሩ፣ ተዋናይ ግሩም ኤርሚያስ፣ የፊልም ባለሞያ ምስጋናው አጥናፉ፣ ደራሲ…