ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚጽፋቸው አጫጭር ልብወለዶች ወጐች የሚታወቀው ሌሊሳ ግርማ “አፍሮጋዳ” በሚል ርዕስ አዲስ መፅሃፍ አሳትሞ ሰሞኑን ለገበያ አቀረበ፡፡ መጽሐፉ በአራት ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን የሀበሻ ባህል፣ ጥበብ፣ ሀሳብ ላይ ያተኮሩ ማሰላሰሎችና የፖለቲካ ወጐች የሚል ርዕስ ተሰጥቷቸዋል፡፡
Read 1291 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻህፍት ንባብ እና ውይይት ክበብ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ “የመጀመሪያዋ የሴት ባለቅኔ እማሆይ ገላነሽ ላይ ያተኮረ ጥናታዊ ፅሁፍ” ለውይይት እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ በአምስት ኪሎ ብሄራዊ ሙዚየም አዳራሽ ለሚካሄደው ውይይት መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ሊቀ ህሩይ በላይ መኮንን…
Read 2139 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በሸገር ኤፍ.ኤም 102.1 የለዛ ፕሮግራም አድማጮች በሚሰጡት ድምፅ መሠረት የዓመቱን ምርጥ የኪነጥበብ ስራዎችና ባለሙያዎች በመለየት ለሚካሄደው ዓመታዊ የሽልማት ስነ-ስርዓት የመጨረሻ ዕጩዎች እንደታወቁ ተገለፀ፡፡ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ለሚካሄደው የሽልማት ስነስርዓት አድማጮች በYahoonoo.com ድምፅ ሲሰጡ የቆዩ ሲሆን በየዘርፉ ምርጥ ስራዎችና ጥበበኞች ተለይተዋል፡፡…
Read 1324 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኢትዮጵያ ሬዲዮ የመዝናኛ ዝግጅት ክፍል ባልደረባና ለረዥም ዓመታት “ምን ያዝናናዎታል” ዝግጅትን በማቅረብ የምትታወቀው ጋዜጠኛ የእናት ፋንታ ውቤ በከፈተችው ሆቴል ቋሚ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደምታቀርብ ገለፀች፡፡ የእናት ፋንታ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀችው፤ ከቤተሰቦቿ ጋር በከፈተችውና ፒያሳ በሚገኘው የ“ኤልቤት” ሆቴል ዝግጅቶቹ ከነገ ጀምሮ…
Read 1244 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ዓዲስ ዓለም ሃጎስ በትግርኛ የተፃፈው “ምወዳዕታ መአልቲ” የአጫጭር ልቦለዶች መድበል ከዛሬ ጀምሮ በመቀሌ ከተማ ለንባብ እንደሚበቃ ፀሃፊው ገለፀ፡፡ በመቀሌ ከተሠራጨ በኋላ በአዲስ አበባና በሌሎች ክልሎች የሚሰራጨው ባለ 104 ገፅ መፅሐፍ ለገበያ የቀረበበት ዋጋ 30 ብር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት…
Read 1262 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በመሃመድ ዳውድ ተፅፎ በዘሪሁን አስማማውና በሳሙኤል ደበበ የተዘጋጀው “አየሁሽ” የፍቅር ኮሜዲ ፊልም ነገ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ራሱ ዘሪሁን አስማማው፣ መኮንን ላዕከ፣ ህሊና ጌታቸው፣ ካሳሁን ፍስሃ (ማንዴላ)፣ ወሳኝነህ ኃይሉ (እሙሹ)፣ ፍሬህይወት ባህሩ፣ ማርታ ካሳ፣ ሮዛ ፈለቀ እና…
Read 1720 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና