Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚጽፋቸው አጫጭር ልብወለዶች ወጐች የሚታወቀው ሌሊሳ ግርማ “አፍሮጋዳ” በሚል ርዕስ አዲስ መፅሃፍ አሳትሞ ሰሞኑን ለገበያ አቀረበ፡፡ መጽሐፉ በአራት ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን የሀበሻ ባህል፣ ጥበብ፣ ሀሳብ ላይ ያተኮሩ ማሰላሰሎችና የፖለቲካ ወጐች የሚል ርዕስ ተሰጥቷቸዋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻህፍት ንባብ እና ውይይት ክበብ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ “የመጀመሪያዋ የሴት ባለቅኔ እማሆይ ገላነሽ ላይ ያተኮረ ጥናታዊ ፅሁፍ” ለውይይት እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ በአምስት ኪሎ ብሄራዊ ሙዚየም አዳራሽ ለሚካሄደው ውይይት መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ሊቀ ህሩይ በላይ መኮንን…
Saturday, 18 August 2012 13:39

የለዛ ሽልማት የመጨረሻ ዕጩዎች ታወቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሸገር ኤፍ.ኤም 102.1 የለዛ ፕሮግራም አድማጮች በሚሰጡት ድምፅ መሠረት የዓመቱን ምርጥ የኪነጥበብ ስራዎችና ባለሙያዎች በመለየት ለሚካሄደው ዓመታዊ የሽልማት ስነ-ስርዓት የመጨረሻ ዕጩዎች እንደታወቁ ተገለፀ፡፡ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ለሚካሄደው የሽልማት ስነስርዓት አድማጮች በYahoonoo.com ድምፅ ሲሰጡ የቆዩ ሲሆን በየዘርፉ ምርጥ ስራዎችና ጥበበኞች ተለይተዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሬዲዮ የመዝናኛ ዝግጅት ክፍል ባልደረባና ለረዥም ዓመታት “ምን ያዝናናዎታል” ዝግጅትን በማቅረብ የምትታወቀው ጋዜጠኛ የእናት ፋንታ ውቤ በከፈተችው ሆቴል ቋሚ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደምታቀርብ ገለፀች፡፡ የእናት ፋንታ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀችው፤ ከቤተሰቦቿ ጋር በከፈተችውና ፒያሳ በሚገኘው የ“ኤልቤት” ሆቴል ዝግጅቶቹ ከነገ ጀምሮ…
Rate this item
(1 Vote)
በጋዜጠኛ ዓዲስ ዓለም ሃጎስ በትግርኛ የተፃፈው “ምወዳዕታ መአልቲ” የአጫጭር ልቦለዶች መድበል ከዛሬ ጀምሮ በመቀሌ ከተማ ለንባብ እንደሚበቃ ፀሃፊው ገለፀ፡፡ በመቀሌ ከተሠራጨ በኋላ በአዲስ አበባና በሌሎች ክልሎች የሚሰራጨው ባለ 104 ገፅ መፅሐፍ ለገበያ የቀረበበት ዋጋ 30 ብር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት…
Saturday, 18 August 2012 13:33

“አየሁሽ” ፊልም ነገ ይመረቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በመሃመድ ዳውድ ተፅፎ በዘሪሁን አስማማውና በሳሙኤል ደበበ የተዘጋጀው “አየሁሽ” የፍቅር ኮሜዲ ፊልም ነገ ምሽት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ቤት ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ራሱ ዘሪሁን አስማማው፣ መኮንን ላዕከ፣ ህሊና ጌታቸው፣ ካሳሁን ፍስሃ (ማንዴላ)፣ ወሳኝነህ ኃይሉ (እሙሹ)፣ ፍሬህይወት ባህሩ፣ ማርታ ካሳ፣ ሮዛ ፈለቀ እና…