ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአማኑኤል ግርማ የተሰናዳውና የናይጄሪያዊውን ቀልደኛ የአክፓስ ቀልዶች የያዘው “የአክፓስ ቀልዶችና ምፀቶች” የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ለገበያ ቀረበ፡፡ የቀልደኛውን 100 ያህል ቀልዶች ለአንባቢ በሚስማማ መልክ በመተርጐም ለአንባቢ ያደረሰው አማኑኤል ግርማ፤ በመፅሀፉ ላይ የተገለፀው ገፀ-ባህሪ ራሱ ቀልደኛው አክፓስ እንደሆነ በመግቢያው ላይ ጠቁሟል፡፡ በ113…
Read 1705 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በፖርቹጋል ኤምባሲ፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ትብብር የተዘጋጀ የፖርቹጋልንና የኢትዮጵያን የ500 ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚዘክር ኪነ ጥበባዊ ፕሮግራም በብሄራዊ ቴአትር ቀረበ፡፡ ባለፈው ሰኞ ከ6ሰዓት ተኩል ጀምሮ በተካሄደው በዚህ ዝግጅት ላይ በፖርቹጋልና በኢትዮጵያ አርቲስቶች የተለያዩ የጥበብ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን…
Read 812 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ሰለሞን ታደሰ የተጻፈው “የሸገር ወጎች ቁጥር ሁለት” መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ የተለያዩ ወጎችና እውነተኛ ታሪኮች የተካተቱበት መፅሀፉ፤ ከአዲስ አበባ እስከ ዱባይ ስለ ተዘረጋ ሚስጥራዊ ቡድን፣ ስለ ነጋዴዎቹ ሴተኛ አዳሪዎች፣ በወሲብ ፊልም ላይ ስለተሳተፉ ኢትዮጵያዊያን ሴቶችና ሌሎች እውነተኛ ታሪኮች ላይ ያተኮረ…
Read 3695 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማህበር በትላንትናው እለት ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በሩሲያ የሳይንስና የባህል አዳራሽ “ሰላም ለሴቶች ከጓዳ እስከ አደባባይ” በሚል መርህ የኪነ ጥበብ ዝግጅት አካሂዷል፡፡ ፕሮግራሙ የፀረ ፆታዊ ጥቃት ቀንን አስመልክቶ የተዘጋጀ ሲሆን ወንድና ሴት ደራሲያን ጥቃት ላይ ያተኮሩ ስራዎቻቸውን ለታዳሚዎች…
Read 1234 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጋለሪያ ቶሞካ ነገ ከረፋዱ አራት ሰዓት ጀምሮ በአርቲስት ዘላለም ግዛው የስዕል ስራዎች ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ጋለሪው ከአንድ ወር በፊት “ግልፅና ስውር፡ ከብርድልብስ ስር” የተሰኘ የሰዓሊውን ስራዎች የሚያስቃኝ አውደ ርዕይ ለእይታ ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ በነገው ውይይት ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች፣ የስዕል አድናቂዎች፣ ጥሪ…
Read 1059 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 13 December 2014 10:09
ታዋቂዋ ኒዘርላንዳዊት ተዋናይት የፕላን ኢንተርናሽናልን ሥራዎች ጐበኘች
Written by Administrator
በበርካታ ፊልሞችና የሪያሊቲ የቲቪ ፕሮግራሞች ላይ በትወና የተሳተፈችው ታዋቂዋ ኔዘርላንዳዊት ተዋናይት ላውራ ፓንቲኮሮቮ ፕላን ኢንተርናሽናል በኢትዮጵያ እያከናወናችው የሚገኙ ሥራዎችን ጐበኘች፡፡“Because I’m a girl” በሚል መሪ ቃል በፕላን ኢንተርናሽናል የሚሰሩትንና የሴቶችን አቋመ በማጐልበትና ህይወታቸውን በመቀየር ላይ ትኩረት ያደጉትንና በደቡብ ክልል የተሰሩትን…
Read 1141 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና