ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• ጎሳዬ ተስፋዬ፣ ሳሚ ዳንና ጃኪ ጎሲ ይሳተፉበታል ታዋቂ የኢትዮጵያ ድምፃዊያን የሚሳተፉበት “የኢትዮጵያ ሙዚቃ ቀን” በእስራኤል ቴላቪቭ እንደሚካሄድ አፍሮ ስታይል ኢንተርቴይመንት አስታወቀ፡፡ የእስራኤል የነፃነት ቀንን ምክንያት በማድረግ፣ ግንቦት 5 ቀን 2016 ዓ፣ም የኢትዮጵያ የሙዚቃ ቀን በቴላቪቭ የሚካሄድ ሲሆን፤ አፍሮ ስታይል…
Read 930 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 956 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
"ዕንቁ ሴት፣ ንቁ ሴት፣ ዝግጁ ሴት" "ዕንቁ ሴት፣ ንቁ ሴት፣ ዝግጁ ሴት"የተሰኘ ቅዳሜ መጋቢት 21 2016 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ሰንጋተራ በሚገኙ ፐርፐር ብላክ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዕለቱም ጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ ፣ አርቲስት መቅደስ ፀጋዬ ፣ ሲሰተር ዘቢደር ዘውዴ ጭምሮ የተለያዩ…
Read 955 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮ ሮቦ ሮቦቲክስ የትምህርትና ውድድር ማዕከል ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሶስት ቀናት በታዳጊዎች መካከል በተዘጋጀው ውድድር ማጠቃለያ ላይ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ባይሳ በዳዳ (PhD) ለአሸናፊዎች እውቅና ሲሰጡ:-
Read 1323 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የሚያስተባብረውና ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ የሚያዘጋጀው “የመኢሶን ሰማዕታት” መጽሐፍ ላይ የሚደረግ ውይይት በነገው ዕለት ቀኑ 8፡00 ጀምሮ በጉለሌው የአካዳሚው ቅጽር ግቢ፣ በብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የኪነጥበባት ማዕከል ይካሔዳል፡፡ ከዶክተር የራስወርቅ አድማሴ ጋር የሚደረገውን የውይይት ቆይታ ዶክተር እንዳለጌታ ከበደ…
Read 1713 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሀገራችን በፖለቲካ፡ ኢኮኖሚና ማሕበራዊ ዘርፎች የገጠሟትን ተግዳሮቶች በመንቀስና ለችግሮችም የመፍትሔ ሀሳቦችን የያዙ በርካታ መጣጥፎችን ለአገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጦች በማበርከት የሚታወቁት ዶ/ር ታዬ ብርሃኑ፤ "ሕግ እና ሰብአዊነት" የተሰኘ መጽሐፋቸውን ለሕትመት ብርሃን አብቅተዋል።መጽሐፉ አሁን ያለንበትን ሀገራዊ ምስቅልቅል የወለደውን የኢፌዲሪ ሕገመንግሥትን በብርቱ የሚሄስ…
Read 1627 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

