ንግድና ኢኮኖሚ

Rate this item
(0 votes)
በአሜሪካ 80 ከመቶ የጫማ ፍላጎት የሚያሟላው የጫማ አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ማኅበር (ኤፍ ዲ አር ኤ) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ያደረገ ሲሆን ከትናንት በስቲያ በኢሲኤ አዳራሽ በቆዳ ዘርፍ ከሚመለከታቸው ኃላፊዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ ኤፍዲአርኤ የጫማ ምርቶችን የሚገዛው ከምስራቀው ኤዥያ አገሮች ከካምቦዲያ፣ በርማ፣ ላኦስ፣…
Rate this item
(1 Vote)
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተልዕኮ ማስተማርና ጥናትና ምርምር ማካሄድ ነው፡፡ ጥናትና ምርምር ካላካሄድን ከ2ኛ ደረጃ በምን እንሻላለን? ይላሉ የአድማስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሞላ ፀጋይ፡፡ አድማስ ዩኒቨርሲቲ የዛሬ ሳምንት ‹‹የትምህርት ጥራትና የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስር›› በሚል ርዕስ በሳሮ ማርያ ሆቴል 10ኛውን ዓመታዊ ሀገር…
Rate this item
(0 votes)
 ቶታል ኢትዮጵያ ለ66 ዓመታት በአገሪቷ ሲሰጥ የቆየውን የኢነርጂ ንግድ ለማሳደግና ለማዘመን ባለው ፍላጎትና ባደረገው ጥረት በአገሪቷ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነና ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው እጅግ ዘመናዊ የነዳጅና የጋዝ ዴፖ አሰርቶ ከትናንት በስቲያ አስመረቀ፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ በስተደቡብ ዱከም አካባቢ በ5.5 ሄክታር…
Rate this item
(7 votes)
አንድ አካባቢ ክረምት ከበጋ በቆሻሻ የውሃ ፍሳሽ ጨቅይቶ ሲያዩ፣ ስፍራው የመኪና ማጠቢያ መሆኑን ይገምታሉ፡፡ ግምትዎ ትክክለኛ መሆኑን ለማረጋገጥ ዓይንዎን በየአቅጣጫው ወርወር ቢያደርጉ፣ የታጠቡ መኪኖች ወይም ለመታጠብ ወረፋ የያዙ መኪኖች ያያሉ፡፡ በየመንገዱ መኪና ሲያጥቡ የምናያቸው ወጣቶች አንድ መኪና ለማጠብ ከ2 እስከ…
Rate this item
(2 votes)
ቦሌ አፍሪካ ጎዳና ከሸዋ ሱፐር ማርኬት ጀርባ፣ ወሎ ሰፈር፣ ተገንብቶ የተጠናቀቀው ‹‹ሆቴል ሰለስት ኢትዮጵያ›› ዛሬ ረፋድ ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሀላፊዎች፣ ታዋቂ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይመረቃል፡፡ በ500 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው ሆቴሉ፤ 48 ሚሊዮን ብር እንደወጣበት የተገለፀ ሲሆን…
Rate this item
(1 Vote)
አሜሪካ ላስቬጋስ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ሲኢኦ (Ceo) ክለብ ሁለተኛውን ቅርንጫፍ በአዲስ አበባ ‹‹ሰሬንደር›› በሚል ስያሜ ከፍቶ አስመረቀ፡፡ ድርጅቱ ከአንድ ዓመት በፊት “ሲኢኦ” ክለብ ቁጥር ሁለትን አዲስ አበባ ውስጥ ከፍቶ ውጤታማ በመሆኑ “ሰሬንደር”ን በ13 ሚሊዮን ብር ወጪ አደራጅቶ ከትላንት…