ንግድና ኢኮኖሚ
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ “ከአዋሽ ይቀበሉ! ያሸንፉ” በሚል ያዘጋጀውን ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የቤት አውቶሞቢል የሎተሪ ዕጣ የጅማ ከተማ ነዋሪዋ አሸነፉ፡፡ ባንኩ፤ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ ከሰኔ 24 ቀን 2008 ዓ.ም እስከ መስከረም 24 ቀን 2009…
Read 2375 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሽንት ቤት ሲመጠጥ የሚለቀቀውን መጥፎ ሽታ አስቡት! በጣም ይሰነፍጣል፡፡ አንዳንዱ፣ በክንዱ አፍንጫውን እየሸፈነ ጣደፍ ጣደፍ ይላል፡፡ ገሚሱ፣ እፍ እፍ እያለ አፍና አፍንጫውን በእጁ እየከለለ ከአካባው ለመጥፋት ይጣደፋል፡፡ የተቀረው ደፍሞ አፍና አፍንጫዬን ብዘጋ ወደ ውስጥ የገባው መጥፎ ሽታ መውጫ ያጣና ይመርዘኛል…
Read 2021 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አቢሲኒያ ባንክ በቅርቡ ባደረገው የባለአክሲዮኖች 20ኛ መደበኛና 11ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤዎች ላይ ለግብረሰናይ ድርጅቶች እንዲለገስ የተወሰነውን የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለተመረጡ 7 ግብረሰናይ ድርጅቶች ሰጠ፡፡ ባንኩ ባለፈው ሳምንት በቅርቡ ለተቀዳሚ ደንበኞች ማስተናገጃ በከፈተው ልዩ ሐበሻ ቅርንጫፍ በተደረገው የርክክብ ሥነ ስርዓት…
Read 1848 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ288 ሚሊዮን ዩሮ የዛሬ 10 ዓመት የተቋቋመው የቂሊንጦ ሄኒከን ቢራ ፋብሪካ ከአስራ አራት ወራት በፊት በ88 ሚ ዩሮ ወጪ የጁመረውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት ያጠናቀቀ ሲሆን ማስፋፊያው 1.5 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር የነበረውን የፋብሪካውን የማምረት አቅም በእጥፍ በማሳደግ ወደ 3 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር…
Read 1840 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
- ጠቅላላ ካፒታሉን ወደ 4 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ወሰነ - ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች 500 ሺህ ብር ሰጠ አቢሲኒያ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ያልተጣራ 487.23 ሚ. ብር ያስመዘገበ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው 2007 ዓ.ም ጋር ሲነፃፀር የ113.27 ሚ. ብር ወይም…
Read 1471 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ከታክስ በፊት ከ428 ሚሊዮን ብር በላይ አተረፈ ሕብረት ባንክ ያለፈው ዓመት 2008 (ጁን 30 2016) የተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአገሪቱ ላሉ ባንኮች ፈታኝ ሆኖ ቢያልፍም፣ ባንኩ ባደረገው ያላሰለሰ ጥረት አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ 13.63 ቢሊዮን ብር በማድረስ ከግል ባንኮች 4ኛ ደረጃ ሊይዝ…
Read 1950 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ