ንግድና ኢኮኖሚ
“ድሮ ድሮ የታክሲ ሹፌር፣ አስተማሪና ፖሊስ መሆን ትልቅ ስኬት ነበር ምክንያቱም አሪፍ ደሞዝ ይከፈላቸዋል ተብሎ ይታሰባል፤ዛሬ ግን በተቃራኒው ታክሲ ማሽከርከርም ሆነ አስተማሪነት ምነው ካልጠፋ ስራ? የሚባሉ ሆነዋል” ሲል የተናገረው ከቦሌ ድልድይ ካዛንቺስ የሚሰራ አንድ የታክሲ ሹፌር ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜ የታክሲ…
Read 2325 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዩኒሊቨር ኢትዮጵያ፣ ረጲ-ዊልማርና ፒስ ሰክሰስ የተባሉ ሶስት የሳሙና አምራች ድርጀቶች በግንባታ ላይ ሲሆኑ ተጠናቀው ወደ ምርት ሲገቡ የአገሪቷን የሳሙና ፍላጎት ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍኑ የኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብአቶች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በዓመት ከ35 ሺህ ቶን በላይ ሳሙና ከ692 ሚ. ብር…
Read 3084 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በ6 ወር ውስጥ ከ658 ሚ. ብር በላይ በቁጠባ ተሰባስቧል የህብረተሰቡ የቁጠባ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን የገለፀው የአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም አክሲዮን ማህበር፤ በዘንድሮ ግማሽ ዓመት ከ658 ሚ. ብር በላይ በቁጠባ ማሰባሰብ እንደተቻለ ጠቁሟል፡፡ የማህበሩ የኮሚዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ…
Read 3008 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ቢሮ እስከ መዝጋትና ሰራተኛ እስከመበተን ደርሰናል አሉ በኢትዮጵያ በተለያዩ ማህበራዊ በጎ አድራጎት ስራዎች ላይ የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በገንዘብ አቅም መዳከማቸው የተገለፀ ሲሆን ድርጅቶቹ ከገንዘብ ለጋሾች ያገኙ የነበረው የገንዘብ እርዳታ በየጊዜው እየቀነሰባቸው መሆኑን አስታውቀዋል፡፤ የበጎ አድራጎት ማህበራቱ የገንዘብ አቅማቸው በመዳከሙም…
Read 1380 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው (2014/15) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በወጪ ንግድ ተሰማርተው ለባንኩ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ያስገኙ ደንበኞቹን ለማበረታታትና እውቅና ለመስጠት፣ የወርቅ፣ የብርና የነሐስ ዋንጫ ሸለመ፡፡ ባንኩ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱን ያካሄደው በሳምንቱ መጀመሪያ በሸራተን አዲስ ሆቴል ነው፡፡ ደንበኞቹ የውጭ ምንዛሪውን ያስገኙት በ3…
Read 1952 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ሥራ ፈላጊ ሲቪውን ሲያስገባ ገንዘብ አይጠየቅም፡፡ ለጽሑፍና የቃል ፈተና ሲቀርብ ገንዘብ አይከፍልም፡፡ ፈተናም አልፎ ሲቀጠርም፣ ገንዘብ እንዲከፍል አይደረግም፡፡ ከሥራ ፈላጊዎች የሚጠበቀው ሲቪአቸውን ለድርጅቱ አስገብተው መመዝገብ ብቻ ነው፡፡ አንድ ድርጅት ሲኒየር አካውንታት እፈልጋለሁ፤ ቅጠሩልኝ ይላቸዋል፡፡ በዳታ ቤዛቸው ከመዘገቡት ውስጥ በተፈለገው መመዘኛ…
Read 5488 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ