ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ፈጠራ ብቻ ሳይሆን ኩረጃም የማይችል ትውልድ!ጽሑፌን የሚያነብቡ ሰዎች “የተሳሳተ ማጠቃለያ ሰጥተሃል፤ በርካታ የፈጠራ ባለሙያዎች በአገራችን የሉም ወይ?” የሚል ጠንካራ ጥያቄ ሊያነሱልኝ ይችላሉ፤ ጥያቄያቸው ደግሞ ተገቢ ነው፡፡ ግን “ትውልድ” ስል ራሴን ጨምሬ እየወቀስሁ መሆኑም ግምት ውስጥ ሊገባልኝ ይገባል፡፡ እንዲያውም ኃይሉ ገብረ…
Rate this item
(0 votes)
ተምሮ ላገሩ የማይጠቅም ወይም ዕውቀቱ የጋን መብራት የሆነ ምሑር ለጦቢያ አይበጃትም! የሕዝቡን ሰቆቃ የሚያዳምጥ፣በወገን ላብና ደም ሆዱን አሳብጦ፣ ንብረት አካብቶ የሚናጥጥ ባለስልጣን ለጦቢያ አይበጃትም! የሕዝብን አንደበት ለጉሞ ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብትን ገፍፎ፣ ያገርን ስም አጥፍቶ፣ ውበቷን ጥላሸት ቀብቶ፣ ትውልድ ሲመክን የዳር…
Rate this item
(8 votes)
እነሆ ወርሃ የካቲት መጣ፡፡ አበቦች አንገታቸውን ማስገግ የሚወዱበት ወቅት ነው፡፡ የሚኳኳሉበት፡፡ ከብጤዎቻቸው ይበልጥ አምረው ደምቀው ይመረጡ ዘንድ የሚዋትቱበት፡፡ “እኔን! እኔን!” የሚሉበት፡፡ አበቦች እንደዚህ ወቅት ተወዳጅ የሚሆኑበት ጊዜ ይኖር ይሆን? የፍቅረኞች የመሽሞንሞኛ ቀን “ቫለንታይንስ ዴይ” ሰሞኑን ተከበረ አይደል! ከአንዱ ዓመት ወደ…
Rate this item
(38 votes)
የእነ ሶፊ መንገድ…ከሴተኛ አዳሪነት ወደ ፋርማሲስትነት “… በአጠቃላይ ታሪኩ ይሄው ነው፡፡ ሶፊያ በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ!!” በማለት ንግግሩን ቋጨ - ኢሻይ ሃዳስ፡፡ ከአፍ እስከ ገደፉ የሞላው የዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ከዳር እስከ ዳር በጭብጨባ ተናወጠ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሃላፊዎች፣ የዕለቱ ተመራቂዎች፣ የተመራቂዎች ቤተሰቦች… ሁሉም…
Rate this item
(2 votes)
“ደራሲ፣ አከፋፋይና አዟሪ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተ መፃሕፍት የተካሄደው ውይይት ለኢትዮ ደራስያን ማህበር አዲሱ አመራር የመጀመሪያው የውይይት መድረክ ነበር፡፡ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተጋበዙበት በዚህ የውይይት መድረክ፤ የመፃሕፍት ስርጭትን ተግዳሮት በሚመለከት ለውይይት መነሻ የሚሆን ሐሳብ ያቀረቡት ደራሲና…
Saturday, 15 February 2014 13:00

አሁንም ስለጤፍ…

Written by
Rate this item
(5 votes)
የሆሊውድ ዝነኞች በጤፍ ፍቅር ተለክፈዋል“የጎጃም ማኛ”… “የዳላስ ሰርገኛ”… ልንል ይሆን?ጊዜው የጤፍ ሳይሆን አይቀርም…መንግስት አወጣው የተባለውና በተለያዩ ማህበራዊ ድረገጾች የተሰራጨው የእንጀራ የጥራት ደረጃ፣ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡ “እንጀራ ይሄን ያህል ሴንቲሜትር ራዲየስና ይሄን ያህል ግራም ክብደት ከሌላት፣ ስትታጠፍም እንክትክት ካለች… እሷ…