ህብረተሰብ

Rate this item
(2 votes)
ካለፈው የቀጠለየኢትዮጵያ የታሪክ ጸሀፊያንናየኢትዮጵያ ታሪክ ዛሬ ላይ የምናገኘው የኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በአገር ውስጥ (ኢትዮጵያዊ ዜግነት ባላቸው) እና በውጭ አገር የታሪክ ምሁራንና ጸሀፍት የተደራጀ ነው፡፡ የታሪክ ጸሀፍቱ ታሪክን ሲጽፉ ታዲያ ለኢትዮጵያ የስነ ጽሁፍ ዕድገት በአጠቃላይ፣ በተለይ ደግሞ ለኢትዮጵያ ታሪክ ዕድገት ያበረከቱትን…
Saturday, 03 October 2015 10:14

የብሩህ አዕምሮ እስረኛ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የስነ ሰብእ ምሁራን፤ የዘመናዊውን ሰው የከተማ ኑሮ፤ ከእግት አራዊት ትርዒት (Zoo) ጋር ያመሳስሉታል፡፡ በእነሱ አመለካከት፤ ከተማ ‹‹የእግት ሰዎች ትርዒት›› (Human Zoo) ነው፡፡ የስነ ሰብእ ሊቃውንት፤ የጠቅላላው ዘረ - እንስሳት (Species) ህልውና በነገድ አኗኗር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ አራዊት፤ በነገድ በመኖር ራሳቸውን…
Saturday, 03 October 2015 10:13

የባቡር ላይ ጥቅሶች

Written by
Rate this item
(5 votes)
የታክሲዎን አመል እዛው- ትዳርና ባቡር አንድ ናቸውመሳፈሪያቸውን እንጂመውረጃቸውን ማወቅ አይቻልም- ባቡር እና ሰውን ማመን ቀብሮ ነው- ነገረኛ ተሳፋሪ ባቡርን ኮንትራትይጠይቃል- ደግሞ እንደታክሲ በየቦታው ወራጅአለ በሉ አሏችሁ- ብድር ባይኖር ኖሮ አዳሜ ይሄኔለታከሲ ተሰልፈሽ ነበር- አይደለም የባቡር ሐዲድ ወርቅቢየነጥፉላችሁ አታመሰግኑም- አፄ ምኒሊክ…
Rate this item
(3 votes)
በዚህ መጣጥፍ ጸሀፊ እምነት የክሽፈት ታሪክ እና የታሪክ ክሽፈት የሚሉት ሁለት ሀሳቦች ብዙ ጉዳዮችን ያዘሉ በመሆናቸው በጥልቀት መታየት አለባቸው፡፡ በመሆኑም የፕሮፌሰር መስፍን ሀ/ማርያም አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ፤ ስለ ክሽፈት ታሪክና ስለ ታሪክ ክሽፈት ያነሳቸውን ሀሳቦች በማሰባሰብ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡ መጽሀፉ ከአደረጃጀት አንጻር…
Rate this item
(3 votes)
• ኢቢሲ፣ ይሄን ዘገባ ሰሞኑን ያሰራጨው የት ከርሞ ነው?1. ወጪው ከ1 ቢ. ብር በታች ነው የተባለው ግንባታ፣ ከ5 ቢ. ብር በላይ ፈጅቶም አላለቀም። 2. ቢበዛ በ3 ዓመት ውስጥ ግንባታው ይጠናቀቃል የተባለው ግድብ፣ 10 ዓመት አልበቃውም።3. ግድቡ እየተጓተተ ወጪው እንደናረ፣ ከ2001…
Saturday, 26 September 2015 09:03

መስቀል በጎፋ - የበዓላት አውራ!

Written by
Rate this item
(6 votes)
“ልጃገረዶች አግብተው እስኪያልቁ ድረስ እንኖራለን” በጎፋ ብሄረሰብ መስቀል የበአላት ሁሉ አውራ ነው፡፡ ለ7 ተከታታይ ቀናት የሚያከብሩት ልዩ በዓላቸው ነው፡፡ አሁን የሥራ ጊዜን እንዳይሻማ በሚል ተቀንሶ ነው እንጂ ድሮ ለ15 ቀናት ነበር የመስቀል በዓል የሚከበረው፡፡የዘንድሮ አከባበር ግን የተለየ ነው፡፡ ጐፋዎች የመስቀል…