ህብረተሰብ
ካለፈው የቀጠለየኢትዮጵያ የታሪክ ጸሀፊያንናየኢትዮጵያ ታሪክ ዛሬ ላይ የምናገኘው የኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በአገር ውስጥ (ኢትዮጵያዊ ዜግነት ባላቸው) እና በውጭ አገር የታሪክ ምሁራንና ጸሀፍት የተደራጀ ነው፡፡ የታሪክ ጸሀፍቱ ታሪክን ሲጽፉ ታዲያ ለኢትዮጵያ የስነ ጽሁፍ ዕድገት በአጠቃላይ፣ በተለይ ደግሞ ለኢትዮጵያ ታሪክ ዕድገት ያበረከቱትን…
Read 2216 times
Published in
ህብረተሰብ
የስነ ሰብእ ምሁራን፤ የዘመናዊውን ሰው የከተማ ኑሮ፤ ከእግት አራዊት ትርዒት (Zoo) ጋር ያመሳስሉታል፡፡ በእነሱ አመለካከት፤ ከተማ ‹‹የእግት ሰዎች ትርዒት›› (Human Zoo) ነው፡፡ የስነ ሰብእ ሊቃውንት፤ የጠቅላላው ዘረ - እንስሳት (Species) ህልውና በነገድ አኗኗር ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ አራዊት፤ በነገድ በመኖር ራሳቸውን…
Read 2037 times
Published in
ህብረተሰብ
የታክሲዎን አመል እዛው- ትዳርና ባቡር አንድ ናቸውመሳፈሪያቸውን እንጂመውረጃቸውን ማወቅ አይቻልም- ባቡር እና ሰውን ማመን ቀብሮ ነው- ነገረኛ ተሳፋሪ ባቡርን ኮንትራትይጠይቃል- ደግሞ እንደታክሲ በየቦታው ወራጅአለ በሉ አሏችሁ- ብድር ባይኖር ኖሮ አዳሜ ይሄኔለታከሲ ተሰልፈሽ ነበር- አይደለም የባቡር ሐዲድ ወርቅቢየነጥፉላችሁ አታመሰግኑም- አፄ ምኒሊክ…
Read 4076 times
Published in
ህብረተሰብ
በዚህ መጣጥፍ ጸሀፊ እምነት የክሽፈት ታሪክ እና የታሪክ ክሽፈት የሚሉት ሁለት ሀሳቦች ብዙ ጉዳዮችን ያዘሉ በመሆናቸው በጥልቀት መታየት አለባቸው፡፡ በመሆኑም የፕሮፌሰር መስፍን ሀ/ማርያም አዳፍኔ ፍርሃትና መክሸፍ፤ ስለ ክሽፈት ታሪክና ስለ ታሪክ ክሽፈት ያነሳቸውን ሀሳቦች በማሰባሰብ ለማቅረብ ተሞክሯል፡፡ መጽሀፉ ከአደረጃጀት አንጻር…
Read 1965 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 26 September 2015 09:06
‘የተንዳሆ ግድብ ለዓመታት ተጓተተ” የሚለው የኢቢሲ ዘገባ... “ለዓመታት የተጓተተ ዘገባ” ነው!
Written by ዮሃንስ ሰ
• ኢቢሲ፣ ይሄን ዘገባ ሰሞኑን ያሰራጨው የት ከርሞ ነው?1. ወጪው ከ1 ቢ. ብር በታች ነው የተባለው ግንባታ፣ ከ5 ቢ. ብር በላይ ፈጅቶም አላለቀም። 2. ቢበዛ በ3 ዓመት ውስጥ ግንባታው ይጠናቀቃል የተባለው ግድብ፣ 10 ዓመት አልበቃውም።3. ግድቡ እየተጓተተ ወጪው እንደናረ፣ ከ2001…
Read 4659 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልጃገረዶች አግብተው እስኪያልቁ ድረስ እንኖራለን” በጎፋ ብሄረሰብ መስቀል የበአላት ሁሉ አውራ ነው፡፡ ለ7 ተከታታይ ቀናት የሚያከብሩት ልዩ በዓላቸው ነው፡፡ አሁን የሥራ ጊዜን እንዳይሻማ በሚል ተቀንሶ ነው እንጂ ድሮ ለ15 ቀናት ነበር የመስቀል በዓል የሚከበረው፡፡የዘንድሮ አከባበር ግን የተለየ ነው፡፡ ጐፋዎች የመስቀል…
Read 4199 times
Published in
ህብረተሰብ