ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
የዓለም አቀፍ የሬዲዮ ቀን ተክብሯል፡፡ ጋዜጠኞችም ደስታቸውን ገልጠዋል፡፡ በተለይም የሬዲዮ ጋዜጠኞች ገድላቸው የሚነገርበት ስለሆነ የበለጠ ኩራት ተሰምቷቸዋል፡፡ ሆኖም ለምን የሬዲዮ ቀን ይከበራል? ማክበርስ ለምን ያስፈልጋል? ከመቼ ጀምሮስ መከበር ተጀመረ? ብለን ብንጠይቅ ብዙ መረጃዎችን እናገኛለን፡፡ በየዓመቱም ቀኑን የሚመለከቱ ጥናታዊ ጽሑፍ በማቅረብ…
Saturday, 15 February 2025 21:11

የነብይ ገፅ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከአድማስ ትውስታ ፤ 1993 ከትዝታ ፈለግ- 2 በግ ከአራጁ ጋር!! ማእከላዊ እስር ቤት ያየሁትን ሁሉ ማስታወስ አልችልም፡፡ አንዳንድ የማልረሳቸውም አሉ፡፡-ጨለማ ቤት በገባሁ ማግስት ጥዋት ዶክተር ካሳሁን መከተን አወቅሁት፡፡ማዕከላዊ - ታች ግቢ- 7 ቁጥር “ጨለማ ቤት” ይባላል፡፡ ነጥሎ (ለይቶ) ማስቀመጫ (Solitary…
Saturday, 15 February 2025 21:10

የወቅቱ ጥቅስ

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ትላንት ቢያመልጠኝ ዛሬ አለልኝ የማይልና አዎንታዊ እልህ የሌለው መሪ ከስህተቱ አይማርም፡፡ ከስህተቱ ባልተማረ ቁጥር አገሩን ከድጡ ወደ ማጡ እየከተተ ህዝቡን ለባሰ ችግር ይዳርጋል፡፡” 
Rate this item
(2 votes)
እንደ መዝለቂያ የመጽሐፉ ደራሲ ሄኖክ በቀለ ጥብቅ የሆኑ ማህበራዊ ጉዳዮችን ፣ የሥነምግባር ሂሶችን፣ እንደ ሀገር የተገደፉ የሚመስሉ የሥነምግባር ዝቅጠቶችን ያንሸራሸረበት ስራው ነው። እንደ ተነሳው ጉዳይ ክብደት የቃላት አመራረጡም እጅግ ጥብቅ ነው። ይህን የዘመን መልክ የሆነውን መጽሐፍ በእጄ ሲገባ የሙዚቃ ባለሙያ…
Wednesday, 12 February 2025 19:37

የነብይ ገፅ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ንክሻ የነብይ ገፅ ነቢይ መኮንን! -1ትናንት ማታ ግር የሚያሰኝ ነገር አጋጠመኝ ። ሌሊቱን ሁሉ ግር ብሎኝ አደረ። እግዚአብሔር ይይላትና … ፣ ያቺ ልጅ አካላቴን አተኩሳው አደረች። እንዲችው ስገላበጥ። እሷና እኔ በጥቂት ወይም ምንም አልባሳት እየተረዳን የምንተውንባቸው የተለያዩ ተውኔቶች ስደርስ። በሀሳብ…
Rate this item
(3 votes)
በበርካታ ሀገራት ዉስጥ ከጡረታ በኋላ ያለዉ ዕድሜ እንደ የእረፍትና የመዝናኛ ጊዜ ተደርጎ ይወሰዳል። እንደኛ ባለ ሀገር ደግሞ እውነትም “የመጦርያ ጊዜ” ይሆናል። ጡረታ የመውጫ እድሜ ጣራ ከሀገር ሀገር መለያየቱ ደግሞ በተዘዋዋሪም ቢሆን በሀገራት መካከል ያሉትን ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና ባህላዊ ልዩነቶች ያሳያል። በደቡብ ኮሪያ…
Page 4 of 283