ህብረተሰብ
"‘ወንድሜ’ የተባለው ሰው ኮስተር ይልና ትንሽ አፈግፍጎ ከእግር እስከ ራሳችሁ ይገላምጣችኋል፡፡ አፍ አውጥቶ ባይናገርም ከአስተያየቱ “የት ያውቀኝና ነው ጤና ይስጥልኝ የሚለኝ!” እንደሚል ይገባችኋል፡፡ ኸረ ለእግዚአብሔር ሰላምታ መተዋወቅ አያስፈልገውም!" እንዴት ሰነበታችሁሳ!በዓሉ በአብዛኛው በአሪፍ አለፈ አይደል። በእርግጥም ደስ ይላል፡፡ ስንትና ስንት ችግር…
Read 335 times
Published in
ህብረተሰብ
"የግዮን ቀን; ተብሎ በአገር አቀፍ ደረጃ ለሶስተኛ ጊዜ ተከብሯል፡፡ ግዮን [ አባይ] ታሪካችን ነው። የአለማቀፍ ግንኙነት ታሪካችን ከአባይ የተነጠለ አይደለም። እረኛ የሚያዜምለት፣ ገጣሚ የሚገጥምለት፣ ሎሬት የሚጠበብበት፣ ምሁራን የሚመራመሩበት የተለያዩ አገራት ሕዝብ አስተሳሳሪ አዛማጅ መረብ ነው። አባይ ባይኖር ኢትዮጵያዊነት ይጎድላል። የአባይ…
Read 239 times
Published in
ህብረተሰብ
Tuesday, 19 January 2021 00:00
መንግስትን “አጣብቂኝ” የማስገባት፣ ተቃዋሚን “ማኖ” የማስነካት አመል፣ ለማንም አልበጀም።
Written by ዮሃንስ ሰ
“ዲሞክራሲዊ ከሆንክ፣ ከስልጣን እናወርድሃለን። እምቢ ካልክ ፣ አምባገነን ነህ”… የተባለ ገዢ ፓርቲ፣ ምን አማራጭ ይኖረዋል? አመፅ ሲመጣበት፣ ምን ያደርጋል? አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል። ወይ በአቅመቢስነት መኮማተርና ስልጣኑን ጥሎ መሸሽ ነው። አልያም፣ እንደ አውሬ በእልህ ማበጥና አመፀኞችን ማሳደድ ነው። ገዢው ፓርቲ፣ ከዚህ…
Read 7166 times
Published in
ህብረተሰብ
ዲሞክራቲክ ኮንጎ በአፍሪካ በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ሥር ከነበሩ አገሮች አንዷና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ አገር ናት። የሕዝብ ብዛቷ ከ89 ሚሊየን በላይ ነው። በአፍሪካ ከሚገኘው የውኃ ሃብት 52 በመቶ የሚሆነው የሚገኘው በዚህች አገር ሲሆን ከውኃ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሟም እጅግ ከፍተኛ ነው።ከአስራ አንዱ…
Read 2094 times
Published in
ህብረተሰብ
"በየሳምንቱ ሳላቋርጥ በማንበብ ላይ ነኝ" አቶ መስፍን ወልዴ መሃል ኮልፌ ላይ የሚገኝ “አጋዝ ካፌና ሬስቶራንት” ባለቤት ነው። መተዳደሪያው ንግድ ነው፡፡ የዛሬ እንግዳችን ያደረግነው በንግድ ሥራው አይደለም፡፡ በአንባቢነቱና በአዲስ አድማስ የረጅም ዘመን ወዳጅነቱ ነው፡፡ ከጋዜጣችን ጋር ዝምድና አለው፤ ያቆራኘው ኪዳን፣ የሳበው…
Read 1835 times
Published in
ህብረተሰብ
የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፈር ቀዳጅ እንደሆኑ የሚነገርላቸው የአፄ ምኒልክ ቤተ-መንግስት ሆኖ ሲያገለግል የቆየው የአንኮበር ቤተ-መንግስት፤ ከሰሜን ሸዋ ዞን ዋና መቀመጫ ደብረ ብርሃን ከተማ በ40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። አካባቢው ብዙ ታሪክና ቅርስን የያዘ ነው። የፈረንሳይና ሌሎች አገሮች የመጀመሪያዎቹ ኤምባሲዎች የተከፈቱት…
Read 242 times
Published in
ህብረተሰብ