ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ የኤርትራን 35ኛ ዓመት የነጻነት በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልእክት፣ በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አስተዳደር ላይ የሰላ ትችት ሰንዝረዋል። ታላቁ የኤርትራ ህዝብ ለነጻነቱ የከፈለውን መስዋዕትነትና ጽናት ያደነቁት አንጋፋው ዲፕሎማት፣ በሌላ በኩል ግን ዜጎቹን…
Rate this item
(0 votes)
የፌዴራል ዳኞች አሥተዳደር ጉባኤ፣ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የውርስ ችሎት ተመድበው ሲሰሩ የነበሩትን ረዳት ዳኛ ታምሩ አያሌውን "ከባድ የስነ ምግባር ጥሠት" ፈጽመዋል በማለት ከዳኝነት ሥራቸው አሰናብቷል። ረዳት ዳኛው በእጃቸው ላይ ከነበረ የውርስ መዝገብ ጋር በተያያዘ ከተከራካሪ…
Rate this item
(3 votes)
ከ35 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የቀድሞ (የኢ.ሕ.ድ.ሪ) ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ህዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑሊክ፣ (የኢ.ሠ.ፓ) የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ ዋና ፀሐፊ የነበሩት ጓድ መንግስቱ ሃይለማርያም (ሌ/ኮ) ከአገር ወጥተው ወደ ሃገረ ዙምባቡዌ የሄዱበት ዕለት ነው። ግንቦት 10 ቀን 1983 ዓ.ም ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም…
Rate this item
(0 votes)
አብዛኛው ሰው የተስማማባቸው ድምፆች ብቻ እንዲሰሙ የሚፈቀድበትን ዓለም አስቡት። በምድር ላይ ያሉ ታላላቅና አብዮታዊ ለውጦች በሙሉ መጀመሪያ ላይ ጥቂት የማይባሉ ሰዎች የማይወዷቸውና ያልተቀበሏቸው አሳቦች ስለነበሩ፣ እንዲህ ዓይነት ሥርዓት ባለበት ዓለም ውስጥ ዕድገት ፈጽሞ የማይታሰብ ይሆን ነበር። ታዋቂው ምሁር ኖአም ቾምስኪ፦…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ጥምረትን በመወከል በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውድድር የቀረቡትን የኢሕአፓ አመራር ይሳቅ ወልዳይን ራስን ከእጩነት የማግለል ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል። ቦርዱ ለውሳኔው በምክንያትነት የጠቀሰው፣ ከእጩነት የመልቀቅ ጥያቄ የሚስተናገደው እስከ…
Rate this item
(1 Vote)
የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ጥምረት ባወጣው ባለ 11 ነጥብ መግለጫ በቅድመ-ምርጫ ሂደት ላይ በርካታ ሕገ-ወጥ ድርጊቶች መፈጸማቸውን አስታውቋል። ጥምረቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 15 ዕጩዎቹ "በሲስተም ምክንያት" እንዳይመዘገቡ መደረጉንና በተለያዩ አካባቢዎችም በዕጩዎች ላይ የማወከብና የግድያ ማስፈራሪያ መፈጸሙን አመልክቷል። በተጨማሪም በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች…
Page 3 of 288