ህብረተሰብ
የቀድሞው የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ የኤርትራን 35ኛ ዓመት የነጻነት በዓል አስመልክቶ ባስተላለፉት መልእክት፣ በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አስተዳደር ላይ የሰላ ትችት ሰንዝረዋል። ታላቁ የኤርትራ ህዝብ ለነጻነቱ የከፈለውን መስዋዕትነትና ጽናት ያደነቁት አንጋፋው ዲፕሎማት፣ በሌላ በኩል ግን ዜጎቹን…
Read 7508 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 May 2026 18:14
የፍርድ ቤት ሚስጥር አውጥተው ጥቅማጥቅም የጠየቁት ረዳት ዳኛ ከስራቸው ተባረሩ
Written by Administrator
የፌዴራል ዳኞች አሥተዳደር ጉባኤ፣ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የውርስ ችሎት ተመድበው ሲሰሩ የነበሩትን ረዳት ዳኛ ታምሩ አያሌውን "ከባድ የስነ ምግባር ጥሠት" ፈጽመዋል በማለት ከዳኝነት ሥራቸው አሰናብቷል። ረዳት ዳኛው በእጃቸው ላይ ከነበረ የውርስ መዝገብ ጋር በተያያዘ ከተከራካሪ…
Read 14698 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ35 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የቀድሞ (የኢ.ሕ.ድ.ሪ) ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ህዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑሊክ፣ (የኢ.ሠ.ፓ) የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ ዋና ፀሐፊ የነበሩት ጓድ መንግስቱ ሃይለማርያም (ሌ/ኮ) ከአገር ወጥተው ወደ ሃገረ ዙምባቡዌ የሄዱበት ዕለት ነው። ግንቦት 10 ቀን 1983 ዓ.ም ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም…
Read 12880 times
Published in
ህብረተሰብ
አብዛኛው ሰው የተስማማባቸው ድምፆች ብቻ እንዲሰሙ የሚፈቀድበትን ዓለም አስቡት። በምድር ላይ ያሉ ታላላቅና አብዮታዊ ለውጦች በሙሉ መጀመሪያ ላይ ጥቂት የማይባሉ ሰዎች የማይወዷቸውና ያልተቀበሏቸው አሳቦች ስለነበሩ፣ እንዲህ ዓይነት ሥርዓት ባለበት ዓለም ውስጥ ዕድገት ፈጽሞ የማይታሰብ ይሆን ነበር። ታዋቂው ምሁር ኖአም ቾምስኪ፦…
Read 5861 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ጥምረትን በመወከል በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውድድር የቀረቡትን የኢሕአፓ አመራር ይሳቅ ወልዳይን ራስን ከእጩነት የማግለል ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን አስታውቋል። ቦርዱ ለውሳኔው በምክንያትነት የጠቀሰው፣ ከእጩነት የመልቀቅ ጥያቄ የሚስተናገደው እስከ…
Read 9170 times
Published in
ህብረተሰብ
የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ጥምረት ባወጣው ባለ 11 ነጥብ መግለጫ በቅድመ-ምርጫ ሂደት ላይ በርካታ ሕገ-ወጥ ድርጊቶች መፈጸማቸውን አስታውቋል። ጥምረቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 15 ዕጩዎቹ "በሲስተም ምክንያት" እንዳይመዘገቡ መደረጉንና በተለያዩ አካባቢዎችም በዕጩዎች ላይ የማወከብና የግድያ ማስፈራሪያ መፈጸሙን አመልክቷል። በተጨማሪም በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች…
Read 7093 times
Published in
ህብረተሰብ

