ህብረተሰብ
አንድ ጊዜ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ ደራሲያንን ሰብስበው ስለ አብዮቱ እንዲጽፉ ጠየቋቸው ይባላል፡፡ ድርሰት ዝም ብሎ የሚሠራ ሥራ አልነበረምና ሁሉም ግራ ተጋብተው፣ የሊቀ መንበሩን ዐይን ዐይን እያዩ፣ ዝም ብለው ይቀመጣሉ፡፡ በመሃል ዝምታው ያስጨነቃቸው አቶ መንግሥቱ ለማ ተነስተው፤ ‹‹ጓድ ሊቀ መንበር፤ ምን…
Read 4716 times
Published in
ህብረተሰብ
በርዕሱ የተነሳውን ሐሳብ ሙሉ የሚያደርግ ሌላ ሐሳብ መጨመር ይኖርብኛል፡፡ ‹‹አገሬን እንደምወዳት የማውቀው፤ ስትሳሳት ደፍሬ መናገር በመቻሌ ነው›› ብያለሁ፡፡ እርሷ ደግሞ እኔን እንደምትወደኝ የማውቀው፤ ስህተት የመሰለኝን ነገር በድፍረት የመናገር መብቴን ስታከብርልኝ ነው፡፡ እንደምትወደኝ የማውቀው፤ ሐሳቤን አክብራ - ዘክራ፣ በአንክሮ አዳምጣ መልስ…
Read 2618 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 28 January 2018 00:00
ዘርዓያዕቆብ - የኢትዮጵያ የዘመናዊነት ፕሮጀክት ጠንሳሽ
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር)
ክፍል ፪ - ዓለማዊነት፣ የግለሰብ ነፃነትና የሐሳብ ብዝሃነት በዘርዓያዕቆብ ውስጥ (ይህ ፅሁፍ በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን አዘጋጅነት “ዋኖቻችንን እናስብ” በሚል ዓላማ ጥር 1፣ 2010 ዓ.ም በብሔራዊ ቲያትር ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብን ለመዘከር በተዘጋጀው መድረክ ላይ የቀረበ ፅሁፍ ነው) 17ኛው ክ/ዘ ላይ በዘርዓያዕቆብ…
Read 2727 times
Published in
ህብረተሰብ
እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን! ማግኘት ምንድን ነው? ምስጋና የሚሰጠውስ ለየትኛዉ ዓይነት ማግኘት ነው? መልሱ ምንም ሆነ ምን እኔና ቤቴ ግን ተርፎን ስለምንረጨዉ ንዋይ ሳይሆን፤ ያዘነልን ስለሚወረውርልን፤ የራራ ስለሚያበድረን ወር መፍጃ እናመሰግናለን፡፡አንዳንዴ ትካዜዬ ሌላ ትካዜን ይወልድና በሣሣዉ ኑሮዬ ላይ ተንጠላጥዬ፣…
Read 4738 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 13 January 2018 15:23
ዘርዓያዕቆብና የኢትዮጵያ የዘመናዊነት ፕሮጀክት ፅንሰት
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር)
ክፍል ፩ - የዘርዓያዕቆብ ትንሳኤ (ይህ ፅሁፍ በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን አዘጋጅነት “ዋኖቻችንን እናስብ” በሚል ዓላማ ጥር 1 ቀን 2010 ዓ.ም በብሔራዊ ቲያትር፣ ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብን ለመዘከር በተዘጋጀው መድረክ ላይ የቀረበ ነው፣ ከተወሰነ ጭማሪ ጋር) ታላቁ ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ ዘርዓያዕቆብ በእንደዚህ ዓይነት…
Read 5099 times
Published in
ህብረተሰብ
መጋቢት 28 ቀን 1928 ዓ.ም ጀኔራል ቦዶሊዮ አዲስ አበባን ያዘ፡፡ ለዚህ ዘመቻ 13 ሺህ ወታደር አሰልፎ ነበር፡፡ በዚሁ ቀን በነበረ ተቃውሞ፣ 1500 የሚሆኑ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተገድለዋል። ጣሊያኖች ‹‹የመጣነው ኢትዮጵያን ለማሠልጠን ነው›› በማለት አስቀድመውም የሰበኩ ቢሆንም፣ ከባንዳዎች በስተቀር አዎ ብሎ…
Read 1775 times
Published in
ህብረተሰብ