ህብረተሰብ
“ከአመጿ ጀርባ” የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ ኤደን ሐብታሙ፣ በአንድ ወቅት ለእረፍት ግሪክ ሄዳ መመለሷን ሰምቼ አጀብ ማለቴን አስታውሳለሁ። ከልብ አድንቄአለሁ፤ ተገርሜአለሁም። (ልብ አድርጉልኝ፤ በመጻሕፍት ሽያጭ ባህር ማዶ ሄዳ ተዝናናች አላልኩም) ምክንያቱም ኢትዮጵያዊ ደራሲ ሞልቶለት፣ የመጻሕፍት ሽያጩ አበልጽጎት ለእረፍት ባህር ማዶ የተሻገረ…
Read 575 times
Published in
ህብረተሰብ
“እኔ ማን ነኝ?” አንድ ጥንታዊ የቻይና ፈላስፋ ሁልጊዜም የሚያስደነግጠኝን እውነት ነግሮኛል፡፡ “ሰባ - ሰማንያ ዓመት እንኖር ይሆናል፡፡ ከዚህ ውስጥ ከግማሽ በላዩ በእንቅልፍ የሚያልፍ ጊዜ ነው፡፡ ከቀሪው፣ አንድ - ሦስት ዓመቱ ጨርሶ በሌሎች ምህረት ስር ያለ፣ በሽንት የተጨማለቀ ህፃን ሆነን ያልፋል፡፡…
Read 468 times
Published in
ህብረተሰብ
የነብይ ገፅ በተለያየ ሙያ ላይ ያለህ አንተ ሰው፤ ከሙያህ፣ ከህሊናህ ውጪ ለጥቅም፣ ለፖለቲካ ተገዝተህ እንድትኖር ሲጠይቁህ፣ ያለህ መልስ አንድ ብቻ ይሁን፡፡ እምቢ! በተለያየ ሙያ ላይ ያለሽ አንቺ ሴት፤ ከሙያሽ፣ ክህሊናሽ ውጪ ለጥቅም፣ ለፖለቲካ ተገዝተሽ እንድትኖሪ ሲጠይቁሽ፣ ሴትነትሽን መጠቀሚያ ሊያደርጉት ሲያስቡ፣…
Read 281 times
Published in
ህብረተሰብ
ይሄ ገጠመኝ መቼቱ አይታወቅም፡፡ ገጠመኙ የሆነ የተፈፀመ ነው፣ የት እና መቼ እንደተፈፀመ ግን አይታወቅም፡፡ ታሪኩ ተራ የሚመስል ገጠመኝ ነው፣ በልቦናዬ የፈጠረው ጥልቀት ግን መለኪያ የለውም፡፡ ታሪኩ አጭር ነው፣ የታሪኩን ዳና ግን ሁለንታውን በጠቅላላ ባስስ እንኳን የምደርስበት አይመስለኝም፡፡ ቀን ላይ የተፈጠረ…
Read 485 times
Published in
ህብረተሰብ
ኢትዮጵያ በእስልምና ታሪክ ውስጥ ልዩ እና ወሳኝ ቦታ አላት። ከመካ ስደት ለሚሸሹ የጥንት ሙስሊሞች የመጀመሪያ መሸሸጊያ ቦታ በመባል የምትታወቀው ሀገሪቱ፣ ከእምነቱ አመጣጥ ጋር የተሳሰረ ነው። እ.ኤ.አ በ615፣ በነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የሕይወት ዘመን፣ አንዳንድ የቅርብ ጓደኞቻቸውን ጨምሮ የጥንት ሙስሊሞች ቡድን በአቢሲኒያ…
Read 310 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጀመሪያው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ታትሞ ለንባብ የበቃው ታህሳስ 29 ቀን 1992 ዓ.ም ነበር - የዛሬ 25 ዓመት በዕለተ ቅዳሜ፡፡ ከዚያን ጊዜ አንስቶ ያለ አንድ ቅዳሜ በስተቀር ጋዜጣው ያልታተመበት ጊዜ የለም፡፡ ያም ቢሆን የተከሰተው በ97 ምርጫ ማግስት በተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ሳቢያ…
Read 168 times
Published in
ህብረተሰብ