ህብረተሰብ
- ሚዲያው ቢያግዘን ኖሮ ብልጽግና ፓርቲን የሚገዳደር እጩ ማቅረብ እንችል ነበር - ነገ ገዢው ፓርቲ ተነስቶ እኔ ነኝ ያቋቋምኳቸው ሊል ይችላል - አዲስ አበባ የየትኛውም ክልል አካል ነች ብንል አናምንም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለክልል ምክር ቤቶች 573 እጩዎችን በማቅረብ፣…
Read 2968 times
Published in
ህብረተሰብ
አድማስ ትውስታ ሸክላ ሳህን ተሰባሪ ነው። ትንሽ ቀውስ፤ ስፍራውን ያስለቅቀዋል። ወደ ቀደመ ስፍራው አይመለስም። ከቀውሱ በኋላ እሳት መጫሪያ መሆን ከቻለ ትልቅ ነገር ነው። የተሰባሪ ተቃራኒ የማይሰበር ይመስለናል፤ ነገር ግን አይደለም። የማይሰበር ነገር ማለት፤ በቀውስ ምክንያት ስፍራውን በጊዜያዊነት ቢለቅም፤ ከአፍታ ቆይታ…
Read 960 times
Published in
ህብረተሰብ
“የመንግስታቱ ማህበር ዋና ዓላማና ግብሩ፣ ኃይለኛው መንግስት አቅሙን ተማምኖ ደካማውን እንዳያጠቃ ትክክለኛውን ፍርድ ለመስጠትና የትልቁንም ሆነ የትንሹን መብት በእኩል ለማስከበር ስለሆነ አንድ አባል መንግሥት የፈፀመውን ግፍ ዘርዝሬ በማቅረብ ፍርዳችሁን እጠይቃለሁ። ዛሬ ባለንበት ሰዓት ከሁሉም ይበልጥ የዓለምን ህዝብ እጅግ ሊያስጨንቀውና ሊያሳስበው…
Read 7423 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሁሉ በማስቀደም፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድና መንግስታቸው አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማበልጸግ፣ ወደ ሃገር ውስጥ ለማስገባትና አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ለማድረግ የሚሰጡትን ትኩረት ለማድነቅ እወዳለሁ። ዓለማችን እየገባችበት ካለው የአራተኛው የኢንዱስትሪ አብዮት ዘመን አኳያ ራሳችንን ዘመኑ ባፈራቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማስታጠቅ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን…
Read 2527 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል 9፡ ከጦርነት ፍርሃት ወደ ኢኮኖሚያዊ ችግር ጦርነቱ እየገፋ ሲመጣ በክልሉ መንግስት ሲሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች አንድ በአንድ እየተቋረጡ ሄዱ፡፡ ከህዳር 17 ቀን 2013 ጀምሮ የቧንቧ ውሃ እንደተቋረጠ ነው፤ ለሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታትም ያለ ቧንቧ ውሃ ከጉድጓድ እየተጠቀምን አሳለፍን፡፡ ከህዳር 21 ቀን…
Read 6551 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 04 April 2021 00:00
በሀገራችን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለውን ማንነት ላይ ያተኮረ ግድያን በተመለከተ ከኢዜማ የተሰጠ መግለጫ
Written by Administrator
ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች በተለይም በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ዜጎች በማንነታቸው እየተለዩ በአሰቃቂ ሁኔታ በተደጋጋሚ ጥቃት ሲደርስባቸው ቆይቷል። በአጣዬና በሌሎችም አካባቢዎች ተመሳሳይ ድርጊቶች የተፈፀሙ ሲሆን ሁሉም ዜጎች በሕይወት የመጠበቅ እና በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች በነፃነት የመንቀሳቀስ፣ ኑሮ የመመስረት…
Read 3073 times
Published in
ህብረተሰብ