ነፃ አስተያየት

Tuesday, 02 July 2019 11:56

የሰሞኑ ዱብ ዕዳ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“--ጀነራሉ የተወሰኑትን አግተው በሌሎች ላይ በህይወታቸው ፈርደው፣ ያሰቡት ተሳክቶ፣ የክልሉን መስተዳደር መያዝ ቢችሉ ኖሮ፣ ክልሉን ምን ያደርጉት ነበር? ብሎ መጠየቅ አስፈላጊ ነው፡፡ መልሱ ግን “ምንም” ከሚለው ውጪ ሊሆን አይችልም፡፡--” ሕወሓት ኢሕአዴግ ግንቦት 1983 ዓ.ም አዲስ አበባ ገባ፡፡ ሰኔ ሃያ የሽግግር…
Rate this item
(0 votes)
“--መንግሥት የሚያምርበት እንደ እግዚአብሔር ሲሆን ነው፡፡ በአንድ ፊቱ እየሳቀ፣ በሌላው ይቀጣል፡፡ ባንድ ገፁ በርህራሄ እያለቀሰ፣ በሌላውኮስተር ይላል፡፡ ባንድ እጁ አበባ ይዞ፣ በሌላው ጅራፍ ይይዛል፡፡ ለመልካም ሥራ ሽልማት፣ ለጥፋት ደግሞ ቅጣት ያስፈልጋል፡፡”-- ሀገሬ ልጆቿን ለጅብ አስጥታ፣ በሮችዋን በርግዳ፣ የተኛች፤ አባወራ የሌላት…
Rate this item
(2 votes)
- 4,000 GHW ኤሌክትሪክ ለጎረቤት አገራት በመሸጥ፣ 220 ሚ. ዶላር ገቢ ተገኝቷል:: ወደፊትም በዚሁ ሂሳብ እንዲቀጥል የስምምነት ውል ተፈርሟል፡፡ ጥሩ ነው፡፡ - ለመግዛትስ? በየዓመቱ 4,000 GHW ከውጭ ኩባንያ በ300 ሚ. ዶላር ወጪ ለመግዛት የተዘጋጀ የስምምነት ውል ላይ፣ ካቢኔው ዛሬ ይወስናል?…
Rate this item
(0 votes)
ለውጥ በተለይም አብዮት በሁለት ነገሮች ምክንያት ይመጣል፤ ይህም የቀደመው ወይም ያረጀው ሥርዓት ሊያበቃ ሲል ህሊናዊ (Subjective) እና ነባራዊ ሁኔታዎች የበቁና የደረጁ (matured) ሲሆኑ ነው፡፡ ህብረተሰቡ ጭቆናን የሚሸከምበት ጫንቃ ቆስሎ፤ አዲሱ የምርት ሀይሎችና አሮጌው የምርት ግንኙነት አልጣጣም ሲል፤ ኢኮኖሚውና ፖለቲካው ሲንገታገት፣…
Rate this item
(0 votes)
 የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ፕ/ር መረራ ጉዲና፣ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ባደረጉት አጭር ቆይታ፣ ስለ አዲሱ የምርጫ ቦርድ፣ ስለ ቀጣዩ ምርጫና ስለ ፓርቲያቸው ዝግጅት--- እንደሚከተለው አውግተዋል፡፡ አዲሱን የምርጫ ቦርድ እንዴት አገኙት?ከድሮ የተሻለ ነው፡፡ ይሄ ምንም ጥያቄ የለውም፤…
Sunday, 23 June 2019 00:00

የሕወሓት ኩርባዎች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጥቂት ወደ ኋላየቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፤ ገና የሥልጣን መንበራቸውን እንዳሟሹ፣ በጊዜው የቀዝቃዛው ጦርነትን ማክተም ተከትሎ፣ የተፈጠረውን የኃይል አሰላለፍ ከግምት ወስጥ ያስገባ ቁመናን ለመላበስ ብዙ ማውጠንጠን ነበረባቸው፡፡ ኢትዮጵያን የመሰለ ግዙፍ ሀገር ለመምራት በለስ የቀናው ጠባብ ማኅበራዊ መሠረት ያለው ድርጅታቸው፤ከፊት ለፊቱ…