ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
 • አንዱ ጨቋኝ፣ ሌላው ተጨቋኝ ተደርጎ የሚተረከው መሰረት የለሽ ነው• ዋናው ችግር፤ ታሪክ በፖለቲካ መታሸቱና ለፖለቲካ ኢላማ መዋሉ ነው• የውሸት ትርክቶችን መጋፈጥ፣ መሟገትና ማረም ያለባቸው ምሁራን ናቸው ከ30 አመት በላይ በተለያዩ ጋዜጦች ላይ በታሪክ፣ ፖለቲካና ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በርካታ ጽሁፎችን…
Rate this item
(1 Vote)
 ለአምስት ዓመታት (ከ1928-1933) ኢትዮጵያን በወረራ ይዘው የነበሩት ጣሊያኖች፣ ለጊዜውም ቢሆን እቅዳቸው የተሳካው በተከተሉት የከፋፍለህ ግዛ ዘዴያቸው፣ የእስልምና እምነት ተከታዩን በክርስቲያኑ፣ ሌላውን ብሔረሰብ፣ በአማራው ላይ በማነሳሳት ነበር፡፡የቀይ ኮከብ ዘመቻን ለማስጀመር አሥመራ ላይ ለተዘጋጀ ውይይት በቀረበ አንድ ጽሑፍ፤ የሳለህ ሳቤን ቡድንን ለማዳከም…
Rate this item
(6 votes)
 “በትግርኛ ቋንቋ የእኔን አቋምና ሀሳብ፣ ለትግራይ ህዝብ ማቅረብ እፈልጋለሁ ግን አልቻልኩም - ኢትዮጵያ ከፈረሰች ምስራቅ አፍሪካ በሙሉ ነው የሚፈራርሰው - በዓለም አቀፍ ህግ መሰረት፣ የባህር በር ባለቤት የመሆን መብት አለን - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ እንዳሉት፤ ባህር ሃይል ለኢትዮጵያ ወሳኝ ነው በኢህአዴግም…
Rate this item
(1 Vote)
 “ቲተስ ሊቪ (Titus Livy) የተባለ የታሪክ ሊቅ “የታሪክ ትምህርት ለታመመ አእምሮ ፍቱን መድኃኒት ነው” ይላል፡፡ ሊቪ ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበረና የሮማን እና የሮማውያንን ጥንታዊ ታሪክ የጻፈ የታሪክ ተመራማሪ ነው፡፡ የሉቪ አባባል ሙሉ ሃሳብ እንዲህ የሚል ነው “የታሪክ ጥናት ለሕሙም አዕምሮ…
Rate this item
(6 votes)
 • በዩኤንና በአፍሪካ ሕብረት ሳይሆን፣ በኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር እገዛ። • ችግርን ማውገዝና ማፍረስ ብቻ ሳይሆን፣ በሚያዛልቅ መፍትሔ መገንባትንም ያጣመረ - የተደመረ መንገድ! ለበርካታ ወራት ስትታመስ የከረመችው ሱዳን፣ ‹‹አለፈላት፣ ከአምባገነንነት ተገላገለች›› ተብሎ፣ በእልልታና በጭብጨባ ከተበሰረ በኋላ፤ ሳምንት ሳይሞላት ወደ ባሰ ቀውስ ማምረቷ…
Rate this item
(4 votes)
*የሴት ልጅ ጡት መቁረጥ የሚባል ነገር በኢትዮጵያ ታሪክ የለም *አፄ ምኒልክ ኦሮሞን በመበደል ስማቸው መነሳቱ አስገራሚ ነው *ፌደራሊዝም የሚባል ነገር ኢትዮጵያ ውስጥ በተግባር የለም *የተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፍ አደገኛ ልቦለድ ነው “መረራ እውነት በኢትዮጵያ ታሪክ” የተሰኘና በዋናነት አፄ ምኒልክ ጠል የሆኑ…