ነፃ አስተያየት
እስከ ሁለት ሚሊዮን የሚደርስ የትግራይን ሕዝብ በጦር ሜዳ በማሰለፍ፣ ለሞትና ለአካል ጉዳት በመዳረግ፣ ሰውን እንደ አንድ የጦር መሳሪያ በመጠቀም፣ አሸናፊ ሆኖ ለመውጣት ትሕነግ አቅዶና አልሞ መነሳቱን ስሰማ ራሴን ይዤ ነው የጮህኩት። ለካ በጦር ሜዳ ለሚረግፈው ሰው ግድ የሌለው ለዚህ ነው…
Read 1538 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ያልተሳተፈው የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በሚቀጥለው ወር ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው ብሔራዊ ውይይት ላይ ለመሳተፍ አራት ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀምጧል፡፡እነዚህም በሠሜኑ ያለው ጦርነት እንዲቆም፣ የታጠቁ ሃይሎች የውይይቱ አካል እንዲሆኑ፣ የፖለቲካ እስረኞች በሙሉ ተፈተው በውይይቱ እንዲሳተፉ እንዲሁም አወያዩ በአለማቀፍ ደረጃ…
Read 2370 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ካሁን በፊት ያልታየ አይነት “ሥርዓት”፣ ወይም ታይቶ የማይታወቅ “ሥርዓት አልበኝነት”፣ በመላው ዓለም እየተንሰራፋ የመጣበት ዘመን ላይ ነን። (ፍልስፍና ወይም ርዕዮተ ዓለም፣ ክፉውም ደጉም፣ ትክክለኛውም የተሳሳተውም ሁሉ፣ የላሸቀበት ዘመን ነው - ዛሬ። የሳሙኤል ሃቲንግተን የፖለቲካ ትንታኔ፣ በዚህ እውነታ ላይ የተመሰረተ ነው።ርዕዮተ…
Read 9855 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዛሬን አያድርገውና፣ ያኔ ከመቶ ከሁለት መቶ ዓመት በፊት፣ የስልጣኔና የካፒታሊዝም አስተሳሰብ፣ የጨለመን የሚያበራ፣ የታፈነን የሚያናፍስ አስተሳሰብ ነው ተብሎ ተሞግሶ ነበር። የእውቀትና የነፃነት፣ የሰላምና የብልፅግና መንፈሱንም በመላው ዓለም እያዳረሰ ነበር - የካፒታሊዝም አስተሳሰብ።አእምሮንና የግል ነፃነትን፣ የግል ንብረትንና የገበያ ነፃነትን፣ የግል ማንነትንና…
Read 1506 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተፈሪ መኮንን ሐምሌ 16 ቀን 1884 ዓ.ም ተወለዱ። በሶስተኛ ዓመታቸው ላይ እያሉ እናታቸውን ወይዘሮ የሽመቤትን በሞት አጥተዋል።አባታቸው ራስ መኮንን ወልደ ሚካኤል በ13 ዓመታቸው የደጃዝማችነት ማዕረግ ሰጥተው የጋራ ሙለታ አውራጃ ገዥ አድርገው ሾሟቸው። አባታቸው ራስ መኮንን መጋቢት 13 ቀን 1998 ዓ.ም…
Read 1622 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• “ሊሰበር የሚችል ነገር ይሰበራል”… የሚሉት ህግ አለ። የተጋነነ ወይም የተሳሳተ አባባል ቢመስልም፣ እውነት ነው። እንዴት? • “ጊዜው ሲደርስ፣ ውሎ አድሮ፣ እንቁላል በእግሩ ይሄዳል”… ይላሉ የጥንት አዋቂዎች። ሊሳካ የሚችል ከሆነ ይሳካል - ለስኬት ካደረሱት። • “የሺ እርምጃ ጉዞ፣ በአንድ እርምጃ…
Read 12475 times
Published in
ነፃ አስተያየት