Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
“የዘመን ተልእኮና የትውልድ ጥያቄዎች” በሚል ርእስ የቀረበው የዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ፅሁፍ፤ የንጉሱንና የደርግን ዘመን እንዲሁም የኢህአዴግን ዘመን በምሳሌነት ጠቃቅሶ ሃሳቡን ሲቋጭ ውይይትን ይጋብዛል። የአፄ ሃይለስላሴ እና የደርግ መንግስታት፤ የታሪክ ተልእኳቸውን እንደፈፀሙና ከተልእኳቸው ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችሉ ከሄግል ፍልስፍና ጋር አያይዘው…
Saturday, 22 October 2011 10:52

በሂደት መገንባት፤ በሂደት ማፍረስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የአገር ጉዳይ ነው እየተባሉ በየሥፍራው የጥፋት ስንቃቸውን ይዘው የሚዞሩት የመረዳት ችሎታ የሌላቸው ስለሆኑ ነው ወይንስ የሀሰት ንድፈ ሀሣብ ሰለባ በመሆናቸው ነው? ዛሬ ሥርዓቱ ራሱ ተኩሶ የተተኮሰበት ይቅርታ እንዲጠይቀው የሚሻ ነው፡፡መገንባት እና ማፍረስ ተፈጥሯዊ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ሊያፈርሱ ተነስቶ መፍረስ እንዳለ ሁሉ…
Rate this item
(0 votes)
ነጋዴዎች ናቸው? ወይስ የመንግስት የብር ህትመት?ፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ሰኞ እለት በፓርላማ ያደረጉት አመታዊ ንግግር፤ ያን ያህልም የዜጎችን ትኩረት የሚስብ አልነበረም። የንግግራቸው ቀዳሚ ርእሰ ጉዳይ፤ በአገራችን ከፍተኛ የኢኮኖሚ እድገት መመዝገቡን የሚያበስር ነው። አምና የአገራችን ኢኮኖሚ በ11.4 በመቶ እንዳደገ የገለፁት ፕ/ት ግርማ፤…
Rate this item
(0 votes)
ከወራት በፊት የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር በተወያዩበት ወቅት በስብሰባው የተካፈሉ የቻሉ አንድ ደራሲ በአንድ መድረክ ሲናገሩ “በዕለቱ ጥያቄ የመጠየቅ ዕድል ቢሰጠኝ የነገ አገር ተረካቢ በሆኑ ሕፃናትና ወጣቶች አእምሮ ላይ የልማት ሥራ ሳይሰራ የህዳሴውን ግድብ ለማነው የምንገነባው?” እል ነበር…
Rate this item
(0 votes)
ባሳለፍነው ሣምንት በዚሁ ጋዜጣ፣ አንድ ስማቸውን ያልገለፁ ፀሐፊ፣ “ዋናው ችግር የኑሮ ውድነት ሳይሆን፤ የፈጠራ ችሎታ እጦት ነው” በሚለው ፅሁፋቸው መራራ ኑሮዎችን ለመሸንገል በምንጠቀምባቸው የምር የኑሮ ስልታችን ላይ በመሣለቃቸው የተፈጠረብኝን “ንዴት” ገልጬ ነበር፡፡ በሚገርማችሁ ሁኔታ ግን እኚሁ ፀሐፊ ይሁኑ ሌላ ሰው…
Rate this item
(0 votes)
በአገሪቱ ውስጥ እየተካሄዱ የሚገኙት የ|ድራማ´ አይነቶች በርካታ ናቸው፡፡ |ድራማ´ ተባለ እንጂ የ|ፊልሙ ዘውግ´ በየመስኩ የሚታወቅ ነው፡፡ በአገር፣ በማህበረሰብ፣ በቤተሰብ፣ በግለሰብ ደረጃ እየቋጠረ ያለ የሚመስለው የጥፋት መንገድ አመራር አንስቶ ታች ድረስ ምን እየተሰራ እንደሆነ ግልፅ እያደረገው የመጣ ይመስላል፡፡ የሕገ ወጥ ድርጊቶች…