ማራኪ አንቀፅ
አንጋረ ፈላስፋ መፅሐፍ ላይ እንዲህ ይላል፡- “አንድ ንጉስ ለህዝቡ፤ ‘ዘመን እንደ ምን አለች?’ ብሎ ይጠይቃል፡፡ ህዝቡም፤ ‘ዘመን ማለት አንተ ነህ፤ አንተ ሰላማዊ ስትሆን ሰላማዊ ትሆናለች፤ አንተ የከፋህ እንደሆነ ትከፋብሀለች’ ሲሉ ለንጉሱ መለሱለት።”ምንም እንኳን ዘመንን የሚያበጀው እሱ ፈጣሪ ቢሆንም፤ ሰው መልካም…
Read 306 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ሊፋቱ መሆናቸውም አስደነገጠኝ!!ለመሆኑ እርስዎ ትዳርዎት በምን አይነት ሁኔታ ውስጥ ነው የሚገኘው?በትዳር ውስጥ ካልሆኑም የእርስዎ ትዳር ምን ዓይነት እንዲሆን አስበዋል?በእነዚህ ጥንዶች ቤት ውስጥ ነገሮች ጠረናቸውን ቀይረዋል። ትዳሩ ውስጥ ጭቅጭቅ በዝቷል!! አለመግባባትና መጠላላት ነግሷል!! መናናቅ ቤቱን ሞልቶታል!! በትዳር ውስጥ እናገኘዋለን ብለው ያሰቡት…
Read 1280 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
የማውቃቸውን ሰዎች እጠላለሁ፡፡ መልከ መልካም እናቴ ካልጠፋ ወንድ ፉንጋ አባቴን መርጣ አገባች፡፡ ስወለድ የአባቴን መልክ ይዤ ወጣሁ፡፡ ታናሽ ወንድሜ “ዮዮ” አሥር አመቱ ነው፡፡ የእናቴን ዓይን፤ አፍንጫ፤ ከንፈር፤ ጥርስ፤ መልክ ቀይነትን ይዟል፡፡ አንደበቱ ይጣፍጣል፡፡ አዕምሮው ብሩህ ነው፡፡ ጥሩ ውጤት ያመጣል። አስተማሪዎቹ…
Read 1494 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ወያኔዎችን ምን እንዳስጨነቃቸው አላውቅም። ያደረጉትን ለምን እንደሚያደርጉትም አልገባኝም። ከቤተሰቦቼ መሃል ከአባቴ በስተቀር ሌላ ማንም እስር ቤት እንዳይጎበኘኝ አድርገዋል። ጉብኝቱንም በሳምንት አንድ ቀን ቅዳሜ ብቻ እንዲሆን ወስነዋል። የተሰጠን ጊዜም ግማሽ ሰዓት ብቻ ነው።ማንም ሌላ እስረኛ እንዲህ አይነት ገደብ የለበትም። አባቴ ሊጎበኘኝ…
Read 1432 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
“--ለሁለተኛ ኅትመትም ታሰበ፤ ግና የጋሽ ዳኛቸው አለቅጥ መናደድ ያሳሰባቸው አንዳንድ የድርጅቱ አርታኢያን፤ ቀጥለን ደግሞ በተራው የአምሳሉን ስም ዝቅ አናድርገው ሳይሉ፣ ሁለቱን ስም በመጀመሪያ ረድፍ ላይ አሰፈሯቸው፤ ትይዩ! እና መጽሐፉ ወጣ።--” ጋሽ ዳኛቸው የእንግዳ ባህርይ ጌታ ነው። በቀላሉ ተግባቢ አይደለም፤ በ”አደፍርስ”…
Read 1313 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ
ማጠቃለያ የእኔ ዓላማ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ሦስት ናቸው፡፡ አንደኛው በቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ዘመነ ቅስና የነበሩትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ቀውሶችን ጠባይ፣ ምንጭ፣ ተገብሮት (Effect)፣ ክትያና ምላሽ፥ ለእኛ በሚኾን መልኩ መመርመር ነው፡፡ የወሰዷቸውኹለተኛ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ፣ የአንጾኪያው ሊቀ ጳጳስ (ፍልቪያኖስ)…
Read 1119 times
Published in
ማራኪ አንቀፅ