ባህል
Saturday, 27 October 2012 14:11
የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር ቴምብር ያሳተመው ለባንዳ ሳይሆን ለአርበኛ ነው
Written by -ኦርዮን ወ/ዳዊት-
“የደራሲያን ማህበር ቴምብር ለባንዳ?” በሚል ርዕስ “በምግባሩ አፈወርቅ (ከ6 ኪሎ)” በተባሉ ግለሰብ ጥቅምት 2005 ዓ.ም “ቁም ነገር” መጽሔት ላይ የወጣውን ጽሑፍ ካነበብኩ በኋላ ራሴን እንዲህ ስል ጠየቅሁት፡፡ ለመሆኑ ጸሐፊው ስለ ድርሰትና ደራሲ፣ ስለ ወንጀልና ቅጣት፣ ስለ ጥፋተኝነትና ከቅጣት በኋላ ስለሚኖር…
Read 27692 times
Published in
ባህል
አቡነ ጳውሎስ በመጨረሻ የሕይወት ዘመናቸው ከነበሯቸው ዕቅዶች መካከል የመስቀል ደመራ በዓል በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ ጥረት ማድጋቸው ነው፡፡ ይህ ፓትርያርኩ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ዓለም አቀፋዊ ግንኙነት ከጣሉአቸው ምሰሶዎች እንደ አንዱ ይቆጠራል፡፡ የአሁኑ አቃቤ መንበረ ፓትርያርክ እና የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ…
Read 4735 times
Published in
ባህል
በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ግሪግ ዶሪ ከጠ/ሚኒስትር መለስ ህልፈት በኋላ ስላለው የኢትዮጵያ ሁኔታ፣ ስለበጀት ድጋፍ፣ ስለ ኢንቨስትመንት፣ ስለ ሰብዓዊ መብት አያያዝና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መልካሙ ተክሌ ጋር ሰፊ ቃለ ምልልስ አድርገዋል፡፡ እነሆ:-የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈትን ተከትሎ በአገሪቱ…
Read 4857 times
Published in
ባህል
አጼ ቴዎድሮስ በመሞታቸው ምንአልባት የቅርብ ቤተሰባቸው (እሱም ከነበረ ነው) በቀር ያለቀሰ መኖሩ ያጠራጥራል፡፡ ምክንያቱም ሰውየው በውጭ በእንግሊዞች፣ በውስጥ ደግሞ ለዘውድ ሲሻኮቱ በነበሩ የየአካባቢው ባላባቶች ወጥመድ ውስጥ ገብተው ስለነበር ነው፡፡ ራሳቸውም ቢሆኑ በፖለቲካና በስርቆት ምክንያት ለሚገድሏቸው ሰዎች እንዳይለቀስ በአዋጅ ከልክለው ነበር…
Read 6826 times
Published in
ባህል
ለእነ ..እንዴት እንመን Aያንዳንዱ ሰው ወደ ምድረ አዳምነት ሲፈልስ እሱ ባልተገኘበት ጊዜና ወቅት በሌሎች የተጠናም ያልተጠናም ውሳኔ አስገዳጅነት ነበረ፡፡ ማንም “ልወለድ የተገባኝ ነኝ» ብሎ ከመወለድ በፊት ይገኝ የነበረን የምንምነት ጉልበትና ጥበብ ጠረማምሶ ይሕችን ፕላኔት የተቀላቀለ የለም ወይም ሲወለድ ስቆ ታሪክን…
Read 3670 times
Published in
ባህል
ለተመድ ዋና ጸሐፊነት የተወዳደሩት የመጀመሪያው አፍሪካዊ በአስራ ሰባቱ የደርግ ዘመናት የኢትዮጵያ ሥም በረሐብና በእርስ በእርስ ጦርነት ከመጉደፉ በፊት፤ አገሪቱ የምትታወቀው በጥንት ስልጣኔዋ፣ በነጻነቷና እርሱን ባስገኙላት ጀግኖቿ ነበር፡፡ በተለይ በአድዋ የተጎናጸፈችው አንጸባራቂ ድል የኮሎኒያሊስቶችን ቅስም የሰበረ ምት ከመሆኑም ሌላ በአስከፊ ቅኝ…
Read 5588 times
Published in
ባህል