ባህል
እንኳን ለከተራውና ለብርሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው ...መቼም የሆነ በዓል ነገር ሲመጣ ገበያ ላይ ለዛው በዓል ይሆናሉ የተባሉ፤ ምርት ነገሮች ይቀርባሉ አይደል! ለምሳሌ... ‘ክሪስማርስ ትሪ!’ ቂ...ቂ...ቂ...፡፡ የምር ግን እንግዲህ ጨዋታም አይደል.... ‘ክሪስማርስ’ የሚባለው በዓል የትኛው እንደሆነ ግራ እየገባን ስለሆነ ይብራራልንማ!…
Read 1347 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ!አንድዬ፡- እንዴ ምስኪኑ ሀበሻ! ምን ጉድ ነው?ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ፣ ምን አጠፋሁ?አንድዬ፡- በበዓል ቀን እኔ ዘንድ የመጣኸው እውነት አንተ መሆንህን ለማመን በጣም ቸገረኝ እኮ! ምነው ምስኪኑ ሀበሻ፣ በበዓሉ ቀን ቤቱ ባዶ ሆነ እንዴ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- ኸረ…
Read 1097 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...የስጦታ ነገር እንዴት ነው! ማለቴ እሺ ግዴለም ‘እነሱ’ ቪ ኤይት ምናምን ይሸላለሙ፡፡ ቪ ኤይት ስጦታ! (አይ. ኤም. ኤፎች ይሄን ነገር የሰሙ ጊዜ ብቻ...አለ አይደል... “እነሱ እንዲህ ተርፏቸው እኛ በምን እዳችን ነው አንዲት ዶላርስ የምንሰጠው!” አይሉም እንጂ ቢሉን “አቤት…
Read 1315 times
Published in
ባህል
“ሟችም የሚሞተው ለዓላማ፤ ገዳይም የሚገድለው ለዓላማ” ሌንጮ በዳዳ ለምን ዓላማ እና ለማን ዓላማ ለመሞት ዝግጁ ናችሁ? ለአላማ መሞት አሪፍ ነገር ነው አይደል? አዎ! አሪፍ ነው ለብዙኀኑ፤ .... በግሌ ለኔ ግን አይደለም፡፡ በያዝኩት ነገር ምክንያት ሞት ከመጣብኝ፣ ምላሴን አውጥቼበት ላሽ እላለሁ…
Read 1394 times
Published in
ባህል
እንደምን ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- አንድዬ! አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ፣ እንዴት ነህ? በቀጠሮ ከች አልክ፡፡ምስኪኑ ሀበሻ፡- ደህና ነኝ አንድዬ! ደህና ነኝ! ግን አንድዬ በጣም ነው ደስ ያለኝ፡፡አንድዬ፡- ገና ከመገናኘታችን ምን ተነጋገርንና፣ ምን አልኩህና ነው ደስ የሚልህ!ምስኪኑ ሀበሻ፡- በአንድ ጊዜ አወቅኸኛ፣ አንድዬ! ድጋሚ እንኳን…
Read 1233 times
Published in
ባህል
ፓስተሩ “ፈጣሪን ለማሳየት” 1 ሺ 600 ዶላር ክፍያ ጠይቋል የተዓምራት የዋጋ ዝርዝርም በፌስቡክ ገጹ አውጥቷል በተለይ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በአፍሪካ “ተአምራትን እናሳያለን” እያሉ ገንዘብ የሚያጋብሱ “ነብያት” እየተበራከቱ መጥተዋል። ሰሞኑን ከወደ ደቡብ አፍሪካ የተሰማው ዜናም በሃይማኖት ስም የሚነግዱ ሰዎች የደረሱበትን የማጭበርበር…
Read 1479 times
Published in
ባህል