ባህል
“ህፃናትን በፍቅር እናስተምራቸው” ልጆቼ የአምስትና የሶስት አመት ህፃናት ናቸው፡፡ የሚማሩት አንድ ትምህርት ቤት ሲሆን ትልቋ መካከለኛ የመዋዕለ ህፃናት፣ ትንሿ ደግሞ ጀማሪ የመዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ናቸው፡፡ ብዙ ጊዜ ከአንደበታቸው የማይጠፉ ሁለት አባሎች አሉ - “loser” እና “ shame on you” የሚሉ…
Read 4036 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ይሄ ‘ፎርቹን’ የሚባለው የዓለም ሀብታሞችና ታዋቂዎችን የሚያወጣው መጽሔት …ምነው እኛን ረሳንሳ! ነው…ወይስ ይህቺም ቁም ነገር ሆና ‘ተመቀኙን’ አሀ…የ‘ሴሌብሪቲ’ አገር ሆነናላ! ከሲቪል ሰርቫንቱ ይልቅ ታዋቂው በቁጥር ባይበዛ ነው! የምር እኮ…እንደ ዘንድሮ ‘ሴሌብሪቲ’ የመሆን ዕድል በቀላሉ የሚገኝበት ኖሮም አያውቅም፡፡ ልጄ የጨዋታውን…
Read 3443 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… አንዳንድ ጊዜ ሚኒባሶች ውስጥ ሰዉ ጣል የሚያደርጋቸው ነገሮች አይገርሟችሁም! ህዝቤ እኮ ‘ሳት እያለውም’…‘ሳት ያለው እያስመሰለም’ የልቡን ጣል ማድረግ እየተለመደ ነው፡፡ አገር ምን ይላል ለማለት ‘ሪሶሉሽን’፣ ወላ አቋም መግለጫ… ምናምን ነገር አያስፈልግም — በአዲስ አበባ…
Read 3239 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን…ስብስባዎች ሁሉ… አለ አይደል… “እንዴት ሰነበታችሁ…” በሚል ብቻ ይከፈትና ወደ ጉዳዩ ይገባ! አሀ…“ክቡር እከሌ እከሌ፣” “ክብርት እከሊት እከሌ፣” “የተከበሩ እከሌ እከሌ”…ምናምን ሲባል የስብሰባው ሲሦ እያለቀ ነዋ! ለነገሩ… (“ለምን ይዋሻል!” የሚሉት ነገር ነበረ አይደል!) ብዙ ስብሰባዎች ላይ “እንትንህን እንደ…
Read 3310 times
Published in
ባህል
ከአበባው መላኩ ጋር ስለጐንደርና ስለ ጉዋሳ የተጨዋወትነው“ከግጥም ከመሰንቆ ልጆች ጋር እንዴት ተዋወቃችሁ?” አልኩት፡፡“ግጥም በመሠንቆዎች ስለ ፓኤቲክ ጃዝ የሚያውቁት ነገር የአለ መሰለኝ፡፡ ወርሃዊውን ዝግጅት የመካፈል ልማድ እንዳላቸው ነግረውናል፡፡ በመጀመሪያ የሰማሁት የግጥም በመሰንቆ ቡድኖች ለግጥም በጃዝ ስጦታ ለመስጠት ይፈልጋሉ - ነው፡፡ በ3ኛ…
Read 4163 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አጐንብሶ መሄድ አላውቅ ብዬ እንደ ሰውእቀና ብዬ ነው ቤቴ የፈረሰው፤ የሚሏት “ተረትና ምሳሌ” ነገር አለች፡፡ አሁን አሁን እንደምንም ብለው ቀና ያሉ ሰዎች ቤታቸው መፍረሱን ወይም እየፈረሰ መሆኑን እንሰማለን፡፡ ምን አይነት ጊዜ እንደሆነ አንድዬ ይወቀው እንጂ…የአንዱ ስኬት የሌላውን ዓይን የሚያቀላበት…
Read 4169 times
Published in
ባህል