ባህል
ባለፈው የጀመርኩትን የጉዞ ማስታወሺያዬን የሁለተኛውን ክፍል ለማቅረብ ባለመመቸቱ ሳናከታትለው ቀርተናል፡፡ ጉዳዩ:- (1) የአሶሳ ጉዞዬን (2) የካይሮ ጉዞዬን ማቅረብ ነው፡፡ ተያያዥነት ያላቸው ሁለት ጉዳዮች ናቸው፡፡ አንዳንዴ ውጤቱ ከምክንያቱ ይቀድምና ብዕርን ያነቃዋል፡፡ ጊዜና ድርጊት እንዳይጣረስ Anachronistic እንዳይሆን ያለኝ ሥጋት እንደተጠበቀ ሆኖ ሦስተኛው…
Read 2452 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ‘ኒው ወርልድ ኦርደር’ የሚሏት ነገር አለች፡፡ ያው እንግዲህ ‘ዕጣ ፈንታችንን የሚወስኑልን’ እንደመሰላቸው ሲያሽከረክሩን… አለ አይደል… መሽከርከር ነው፡፡ አሁን፣ አሁንማ እንትን ከተማ ሲያነጥሱ እንትን ከተማ የጉንፋን ወረረሽኝ የሚገባባት ዘመን ነው፡፡ ምን የማይደገስልን ነገር…
Read 2873 times
Published in
ባህል
እንኳን ለነቢዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ ሀያኛ ነው የምትለው የልደት በዓሏን እያከበረች ነበር፡፡ እናላችሁ…በሆዱ “ድንቄም!” የሚል ጓደኛ ዘመድ ተሰባስቧል፡፡ ታዲያላችሁ…እሷዬዋ ምን ትላለች መሰላችሁ… “እዚህ ክፍል በጣም ይበርዳል፡፡ ሙቀት ያስፈልጋል፡፡” ይሄኔ ከተጋባዦች አንዱ…
Read 4156 times
Published in
ባህል
የቴሌቪዥን ስርጭቶች የሚተላለፉበት አንዱ መንገድ በጠፈር ላይ የሚገኙ ሳተላይቶችን በመጠቀም ነው፡፡ በዚህ መንገድ ለኢትዮጵውያን እንደ አማራጭ ሆኖ የቀረበ የቴሌቪዢን ጣቢያ ነው - ኢቢኤስ፡፡ ጣቢያው ከተመሰረተ ጀምሮ አስተማሪና አዝናኝ ፕሮግራሞችን በማቅረብ ከአማራጭም በላይ ለመሆን ችሏል፡፡ ለዚህም ምስክሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ…
Read 5519 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው አእምሮ ሀኪም ዘንድ ይሄድና…“ዶክተር፣ መጥፎ ተግባራት እየፈጸምኩ ህሊናዬ እየረበሸኝ ነው…” ይለዋል፡፡ ዶክተሩም… “እና መጥፎ ድርጊት ከመፈጸም የሚከላከል ህክምና እንዳደርግልህ ነው የምትፈልገው?” ይለዋል፡፡ ሰውየውም… “አይደለም…” ይላል፡፡ ዶክተሩም… “ታዲያ ምን ፈልገህ መጣህ?” ይለዋል፡፡ ሰውየው ምን ቢል ጥሩ ነው…“ህሊናዬን ከሥሩ ነቅለህ…
Read 3920 times
Published in
ባህል
“ህፃናትን በፍቅር እናስተምራቸው” ልጆቼ የአምስትና የሶስት አመት ህፃናት ናቸው፡፡ የሚማሩት አንድ ትምህርት ቤት ሲሆን ትልቋ መካከለኛ የመዋዕለ ህፃናት፣ ትንሿ ደግሞ ጀማሪ የመዋዕለ ህፃናት ተማሪዎች ናቸው፡፡ ብዙ ጊዜ ከአንደበታቸው የማይጠፉ ሁለት አባሎች አሉ - “loser” እና “ shame on you” የሚሉ…
Read 3840 times
Published in
ባህል