ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… እነኚህ ፈረንጆቹ ጭራሽ “ደስተኛ አይደላችሁም...” ይሉናል! መቶ ምናምነኛ! ያውም ከምትታመሰው ሶማሊያ ብሰን አረፍን!እኔ የምለው…ቆይ ይሄ ሁሉ ባቡር፣ ይሄ ሁሉ ቀለበት መንገድ፣ ይሄ ሁሉ ኮንዶሚኒየም፣ ይሄ ሁሉ ባለመስታወት ህንጻ፣ ይሄ ሁሉ ቢራ ምናምን እያለን እንዴት ነው ደስተኞች አይደላችሁም…
Read 5643 times
Published in
ባህል
Monday, 04 April 2016 07:59
ክፍል-2 ባለፈው ሳምንት ጽሑፌ ከጌታሁን ግምገማ አላሳመኑኝም ያልኳቸውን ነጥቦች አንስቼ ነበር፡፡ በዚህች ጽሑፌ የጌታሁን ሒስ ከርዕሰ-ነገሩ ይልቅ በሰዎች ላይ ማተኮር የሚበዛበት (Ad Hominem)፣ ከእርሱ ሀሳብ የተለየውን ሰው የመከራከር መብት የሚነፍግ (denying right to be skeptic) ሳይንሳዊነት የሚጎድለው እና ብዙም ባይሆን አንድ ቃል አንድ ትርጉም ብቻ ያለው የሚያስመስል
Written by አሰማኸኝ አስረስ
ባለፈው ቅዳሜ መጋቢት 17 አዲስ አድማስ ጋዜጣ በፊት ለፊት ገጹ “ጋዜጠኝነት በሙስና የተዘፈቀ ነው ተባለ” በሚል ርዕስ ያወጣው ዜና የቀረበበት መንገድና የዘገባቸው ጥሬ ሀቆች የምንጭ ስህተት ስላለባቸውና በእኔ ምልከታ የተዘጋጀው ዜና ፓናል ውይይቱ በቀረበበት አውድ (context) በአግባቡ ያልታሸና ያልተቃኘ ስለሆነ፣…
Read 2571 times
Published in
ባህል
ሳምንት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የታተመ “የከአሜን ባሻገር ጥቂት ውሸቶች“ የሚል ርእስ ያለው ጽሁፍ ደርሶኝ አነበብሁት፡፡ ዶኖ ኢበሮ የተባለ አስተያየት ሰጭ፤ ”የጎበና ቅኝት“ በሚለው ምእራፍ ሥር ስለ ካፋ ግዛት በጻፍኩት ላይ ያለውን ቅሬታ ገልጧል፡፡ ሰውየው አንዳንድ ተገቢ ጥያቄዎችን አንሥቷል ፡፡…
Read 16087 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…እኚህ ትረምፕ የሚሏቸው ሰውዬ እኛንም የአዛ ሰዉን ሁሉ ልክ ልኩን አጠጡት አይደል! ገንዘብና ስልጣን ምን የማይሠሩት ነገር አለ! እንደ ልብ ያናግራሉዋ! ይኸው…እኛ ዘንድ ወይ ‘ቦተሊከኛ’ ወይ ‘ዲታ’ ሆኖ ‘እንደ ልቡ የሚናገር’ መአት አይደል! እናላችሁ… ጉልበተኛው ሰውዬ ነጩን ቤተመንግሥት…
Read 4623 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!‘ግራ የገባው’ የአገር ልጅን ደብዳቤ ካነበበ በኋላ አብሮ አደግ ‘ዳያስፖራ’ ስልክ ደውሎ አነጋግሮታል ወይም ሳያነጋግረው አይቀርም ‘ተብሎ ይታሰባል፡፡’ዳያስፖራ፡— ሄይ ሜን…ግራ የገባው፡— ሄሎ፣ ማን ልበል?ዳያስፖራ፡— ዩ’ር ኪዲንግ ሚ! አላወቅኸኝም?ግራ የገባው፡— ይቅርታ ጌታዬ አላወቅሁህም፡፡ (ዛሬ ደግሞ ምን አይነቱን ነው ያመጣብኝ፡፡ በግድ…
Read 6865 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የሚቀጥለው ደብዳቤ አገር ቤት ያለ ‘ግራ የገባው’ የአገር ልጅ ለ‘ዳያስፖራው’ አብሮ አደጉ ጽፎት ሊሆን ይችላል ተብሎ ‘ቢታሰብም’ ችግር የለውም፡፡ ለውድ አብሮ አደጌ፣ እንደምን ከረምክልኝ፡፡ እኛ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነን፡፡እውነት፣ እውነት እልሀለሁ በሰው የላክኸው የቃል መልእክት ሲደርሰኝ ገረመኝም፣ ግራ ገባኝም።…
Read 5801 times
Published in
ባህል