ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ እጮኛዋን ቤት አምጥታ ከወላጆቿ ጋር ታስተዋውቅዋለች፡፡ ወላጆቿ ደግሞ ‘ፏ’ ያሉ ሀብታሞች ነበሩ፡፡ አባትየው የልጁን እጮኛ ወደ ባዶ ክፍል ወስዶ ያዋራዋል፡፡ “ለመሆኑ ዕቅድህ ምንድነው?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ “እኔ የኃይማኖቶች ምሁር ነኝ፡ ጥናቶች አጠናለሁ…”ይላል፡፡ አባትየውም… “ግሩም ነው፣ ግን ልጄ ጥሩ መኖሪያ…
Read 5057 times
Published in
ባህል
ደብረዘይት፣ አዴ ወረዳ እና ሻሸመኔ የብሾፍቱ ማህበራዊ ተጠያቂነት ማጠቃለያ ባለፈው የደብረዘይት/ብሾፍቱ ጉዞዬን ጀምሬ ነበር፡፡ ላጠቃልለውና ወደ አጄ ጉዞዬ እቀጥላለሁ፡፡ ስለናንተ ጉዳይ (ስለማህበራዊ ተጠያቂነት) የጋዜጣችን አንባቢ ያውቅ ዘንድ ቀለል አድርጌ ልጽፍ ነው፡፡ አገልግሎት ሰጪዎችና አገልግሎት ተቀባዮች ናቸው መልስ የሰጡኝ፡፡ ማህበራዊ ተጠያቂነት…
Read 2370 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እዚህ አገር በቃ ወሬና ተግባር እንዲህ ደመኛ ጠላቶች ሆነው አረፉት! ሀሳብ አለን… ‘የአደባባዩ እከሌ…’ ‘የጓዳው እከሌ’ እየተባለ የአደባባይና የጓዳ ባህሪያቶቻችን ይለዩልንማ! ከዛ በኋላ…አለ አይደል… “አንተ እኔ እንደዚሀ አይነት ሰው መሆኑን አላውቅም ነበር…” ምናምን አንባባልም፡ስሙኝማ…የሆነ ነገር ሌላ ሰው ላይ ሲደርስ……
Read 3780 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁማ! ምስኪን ሀበሻ በቀጠሮው መሠረት ዛሬም ለአንድዬ አቤቱታውን እያቀረበ ነው፡፡ አንድዬ፡— አጅሬ፣ መጣህ! እኔ ረሳኸው ብዬ ነበር፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ እንዴት እረሳለሁ፣ ይህን ያህል ዝንጉ አልሆንኩም እኮ!አንድዬ፡— እሱን እንኳን ተወው፡፡ ሌላው ህዝብ የተቀበረ ታሪኩን እንዳይረሳ ከየትም እየፈለገ…
Read 6244 times
Published in
ባህል
ባለፈው ቅዳሜ በወጣው የአዲስ አድማስ ዕትም ላይ፤ አደዳ ኃይለ ሥላሴ፤ “በአብነት ስሜ ላይ ለተሰነዘሩ ትችቶች የተሰጠ ምላሽ” በሚል ርዕስ የጻፉትን አነበብኩ። ደግሜም አነበብኩት። በዚሁ ጋዜጣ ላይ ወሪሳ ስለተባለው የአለማየሁ ገላጋይ መጽሐፍ አብነት ስሜ ባቀረቡት ሂሳዊ ጽሁፍ ላይ ለተሰጠ አስተያየት ምላሽ…
Read 2187 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ከዘመን ዘመን ስላሸጋገርከን ምስጋና ይግባህ፡፡አንድዬ፡— አጅሬው ደግሞ መጣህ!… ዘንድሮስ ፈጠንክ፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ ዓመቱን ሙሉ ስጨቀጭቅህ ከምኖር ለምን አንድ ጊዜ ዝርግፍ አይወጣልኝም ብዬ ነው፡፡ መቼም የተሸከምነው ሸክም እኮ አንድዬ… የተሸከምነው ሸክም!አንድዬ፡— እሺ፣ አሁን ደግሞ ምን አድርግ ልትለኝ…
Read 4745 times
Published in
ባህል